Channel: ግጥም ብቻ 📘
Forwarded from Mykey (Mikiyas Liyew Mykey)
Ethiopia Professional Footballer Association
#Covid19virusAwarenessmessage
#Challenge
March 2020
@Mykeyonthestreet
#Covid19virusAwarenessmessage
#Challenge
March 2020
@Mykeyonthestreet
#አረ ደሴ ደሴ
ገራዶ ገራዶ
አለቀልሽ ልቤ ተንዶ ተንዶ
የደሴ አዝማሪ ጎበዝ ባለቅኔ
ልቡን ከናደችው መሰስ ብሎ ገባ
ደሴ ደሴ እያለ ልቧን እየባባ
እኔ ጅል አዝማሪ ድንቄም ባለቅኔ
ልቤን የናደችው ብታንፍቀኝ ዛሬ
ደሴ ደሴ እል ጀመር በናፍቆት ታስሬ
መገን ደሴ ደጉ ሀይቅ ነው ባህሩ
ባህሬ ናፍቃኝ ነው ከዚ ከሀገሩ
መገን የኔ ባህር አቦ ናፍቀሺኛል
አይኔም እርቦሻል ከዚ ከመንደሩ
አዝማሪው ባህሩ ቃኜ የወለደው
እሹሩሩ ብሎ ፍቅሩን የወሰደው
የኔን ባህር አምጣ እሹሩሩ ብለህ
ባህሬን አምጣልኝ አካሌ ሳይሳሳ
ወዲህ አስገባልኝ ናፍቆቴኔም ልርሳ
መጀን የኔ ባህር
ከአይኔ ማጠፋው
ከልቤም ማትርቀው
ያቺ መወከሌ የልቤም ምላት ሰው
ዛሬ ልቤን ንዳ እንዲህ ብትናፍቀው
ዜማውን ወዲያ ከቶ ብታስረሳው
ብዕሩን አነሳ ያ ጅሉ አዝማሪው
ለአፍ የተሾመው ድንቄም ባለቅኔው
✍ በብላቴናው (ለባህሩ)
@getem
@getem
@getem
ገራዶ ገራዶ
አለቀልሽ ልቤ ተንዶ ተንዶ
የደሴ አዝማሪ ጎበዝ ባለቅኔ
ልቡን ከናደችው መሰስ ብሎ ገባ
ደሴ ደሴ እያለ ልቧን እየባባ
እኔ ጅል አዝማሪ ድንቄም ባለቅኔ
ልቤን የናደችው ብታንፍቀኝ ዛሬ
ደሴ ደሴ እል ጀመር በናፍቆት ታስሬ
መገን ደሴ ደጉ ሀይቅ ነው ባህሩ
ባህሬ ናፍቃኝ ነው ከዚ ከሀገሩ
መገን የኔ ባህር አቦ ናፍቀሺኛል
አይኔም እርቦሻል ከዚ ከመንደሩ
አዝማሪው ባህሩ ቃኜ የወለደው
እሹሩሩ ብሎ ፍቅሩን የወሰደው
የኔን ባህር አምጣ እሹሩሩ ብለህ
ባህሬን አምጣልኝ አካሌ ሳይሳሳ
ወዲህ አስገባልኝ ናፍቆቴኔም ልርሳ
መጀን የኔ ባህር
ከአይኔ ማጠፋው
ከልቤም ማትርቀው
ያቺ መወከሌ የልቤም ምላት ሰው
ዛሬ ልቤን ንዳ እንዲህ ብትናፍቀው
ዜማውን ወዲያ ከቶ ብታስረሳው
ብዕሩን አነሳ ያ ጅሉ አዝማሪው
ለአፍ የተሾመው ድንቄም ባለቅኔው
✍ በብላቴናው (ለባህሩ)
@getem
@getem
@getem
# አሁንም በጣሊያን የሚሞተውን ሰው እንዲህ ሆነ እያሉ በየቀኑ ከመቁጠር እኛም ሀገር
ይሄ ነገር ከመከሰቱ በፊት ቁጥር መቁጠሩን አቁመን ማድረግ ስላለብንና መደረግ
ስላለባቸው ነገሮች መፍትሔ እንፍጠር ከዛም ወደ ተግባር እንግባ....በቅርብ ጊዜ ውስጥ
መንግስት ከቤት አትውጡ ከማለቱ በፊት በየሰፈራችን ያሉ አቅመ ደካሞች በየሰፈሩ ያላቹ
ወጣቶች ከነገ ጀምሮ ገንዘብ በማሰባሰብ እንርዳቸው!!!
#የሚሞተውን መቁጠር ለጋዜጠኞቹ እንተውና እኛ ማድረግ ስላለብን ነገሮች ጊዜው
ሳይረፍድ ወደ ተግባር እንግባ!!
# ሁሉንም ነገር ከመንግሰት መጠበቅ አግባብ አይደለም እኛም ማድረግ ያለብንን አሁኑኑ
እናድርግ!!!
# መንስኤውን ትተን ወደ መፍትሔው እንገስግስ!!
@getem
@getem
@Nagayta
ይሄ ነገር ከመከሰቱ በፊት ቁጥር መቁጠሩን አቁመን ማድረግ ስላለብንና መደረግ
ስላለባቸው ነገሮች መፍትሔ እንፍጠር ከዛም ወደ ተግባር እንግባ....በቅርብ ጊዜ ውስጥ
መንግስት ከቤት አትውጡ ከማለቱ በፊት በየሰፈራችን ያሉ አቅመ ደካሞች በየሰፈሩ ያላቹ
ወጣቶች ከነገ ጀምሮ ገንዘብ በማሰባሰብ እንርዳቸው!!!
#የሚሞተውን መቁጠር ለጋዜጠኞቹ እንተውና እኛ ማድረግ ስላለብን ነገሮች ጊዜው
ሳይረፍድ ወደ ተግባር እንግባ!!
# ሁሉንም ነገር ከመንግሰት መጠበቅ አግባብ አይደለም እኛም ማድረግ ያለብንን አሁኑኑ
እናድርግ!!!
# መንስኤውን ትተን ወደ መፍትሔው እንገስግስ!!
@getem
@getem
@Nagayta
ፀደይን በመስኮት
.
( በእውቀቱ ስዩም)
.
.
ክረምቱ ሲወጣ
ርጥብ ዳሱን ነቅሎ
አዳሜ
ከተሜ
ጃንጣላውን ሰቅሎ
ካቦርታውን ጥሎ
አዳም ከሄዋኑ
(ድስት ከነክዳኑ)
ላጤውም ለብቻው
ወንዱ ደረት ሊያሳይ
በባህር ዳርቻው
ሴቱም እንደልቡ፤ ቂጡን እየጣለ
በሙቅ አሸዋ ላይ
እየተንጋለለ
ቅብጠት ድርያ፤ ሲያምረው፤
ማጭድ ታጥቆ ገባ
ሁሉን የማይምረው፤
ፊት ያለውን ሁሉ
በብረት መዳፉ፤ የሚያጠናግረው ፤
እምቢልታ ተነፋ
ደወል ተደወለ
ያልታደለው ጠፋ
ቀሪው እቤት ዋለ
ሰው ቤቱ መሸገ
መስኮት እንደጋሻ፤ አየወለወለ፤
በየአደባባዩ
እዩኝ እዩኝ ባዩ
እንዳልተጀነነ
ሰው ለመኖር ብሎ፤ ከኑሮ መነነ!
እኔም እንዳገሬው፤ ለነፍሴ ብሳሳ
ለብሻት ሰነበትኩ፤ ቤቴን እንደገሳ፤
አምና እንዳልነበርኩኝ
የተፈጥሮ ሚዜ፤ የፀጋው ተካፋይ
የእልፍኝ እስረኛ ነኝ ፤ አጮልቄ የማይ
ያውና እዚያ ማዶ፤ጥርት ያለ ሰማይ
ያቻት እዚያ ማዶ፤ ያልተሞቀች ፀሀይ!
በየልምላሜው
በየዛፍ ቅጠሉ
ንቡ ወፉ ትሉ
ሲቦርቅ ሲራኮት!
እኔ ግን ሸኘሁት! ፀደይን በመስኮት፤
@getem
@getem
@getem
.
( በእውቀቱ ስዩም)
.
.
ክረምቱ ሲወጣ
ርጥብ ዳሱን ነቅሎ
አዳሜ
ከተሜ
ጃንጣላውን ሰቅሎ
ካቦርታውን ጥሎ
አዳም ከሄዋኑ
(ድስት ከነክዳኑ)
ላጤውም ለብቻው
ወንዱ ደረት ሊያሳይ
በባህር ዳርቻው
ሴቱም እንደልቡ፤ ቂጡን እየጣለ
በሙቅ አሸዋ ላይ
እየተንጋለለ
ቅብጠት ድርያ፤ ሲያምረው፤
ማጭድ ታጥቆ ገባ
ሁሉን የማይምረው፤
ፊት ያለውን ሁሉ
በብረት መዳፉ፤ የሚያጠናግረው ፤
እምቢልታ ተነፋ
ደወል ተደወለ
ያልታደለው ጠፋ
ቀሪው እቤት ዋለ
ሰው ቤቱ መሸገ
መስኮት እንደጋሻ፤ አየወለወለ፤
በየአደባባዩ
እዩኝ እዩኝ ባዩ
እንዳልተጀነነ
ሰው ለመኖር ብሎ፤ ከኑሮ መነነ!
እኔም እንዳገሬው፤ ለነፍሴ ብሳሳ
ለብሻት ሰነበትኩ፤ ቤቴን እንደገሳ፤
አምና እንዳልነበርኩኝ
የተፈጥሮ ሚዜ፤ የፀጋው ተካፋይ
የእልፍኝ እስረኛ ነኝ ፤ አጮልቄ የማይ
ያውና እዚያ ማዶ፤ጥርት ያለ ሰማይ
ያቻት እዚያ ማዶ፤ ያልተሞቀች ፀሀይ!
በየልምላሜው
በየዛፍ ቅጠሉ
ንቡ ወፉ ትሉ
ሲቦርቅ ሲራኮት!
እኔ ግን ሸኘሁት! ፀደይን በመስኮት፤
@getem
@getem
@getem
እ-ን--ለ-ያ---ይ(ልዑል ኃይሌ)
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ከጩኸቱም አልፎ
አለንጋ እያነሳ-ሁሉም ሲያሳድደኝ፤
በትሬን ብልከው
ባሕር አልከፍል አለ-ውሃውም ወሰደኝ፤
.
አወይ ይሄ በትር
ያላንቺ ማይከፍል-ያላንቺ ማይሠራ፤
ከሞት አፋፍ ጥሎኝ
ሊያጣላኝ ደርሷል ከፈጣሪ ጋራ፤
ከፈርዖን የሸሸ
ያ እስራኤል ልብሽ-ዘመን የተሠጠ-ለግብፅ ባርነት፤
ምነው ላዳኝ ከፋ
በትር ለታደለ ለኔ ለሙሴ 'ምነት፤
.
እንግዲያው በይ ሂጂ
ተመልሰሽ ጊቢ-ከፈርዖን ጉያ ስር፤
በትሬን ልመልስ
ተስማምቶሻልና የግብፃዊው እስር፤
እንግዲያው በይ ሂጂ
ባሕሩም ይንሳፈፍ
ሕልውናው ይሙላ-ከእንግዲ'ም አልከፍለው፤
ፈጣሪንም ሄጄ
ፈርዖኗን ማርላት-በባርነት መኖር-ደልቷታል ልበለው፤
.
ፍቅር የማያውቀው
ያልታደለ ልብሽ-የግዞት ባርነት ሕይወት የለመደ፤
መሻገር መች ያውቃል
በለበጣ መውደድ-ተንሳ'ፎ እየሄደ፤
.
እ-ን-ለ-ያ-ይ በቃ!
ሂጂ እኔም ልሂድ
ዳርሽን ያዢልኝ-እኔም ዳር ይዣለሁ፤
ዳግመኛ እንዳትመጪ
በመካከላችን ባሕር አበጃለሁ፤
በትሬም ላንቺ ልብ
ባሕሩን ለመክፈል ዳግም እንዳይነሳ፤
አርቄ እጥላለሁ
እስከ ዘለ-ዓለሜ አንቺን እንድረሳ፤
.
ፈጣሪም ዳግመኛ
እስራኤል ልብሽን ነፃ አውጣ ከሚለኝ፤
አልታዘዝክም ብሎ
ሺኅ ጊዜ ይጣለኝ ሺኅ ጊዜ ይግደለኝ፤
.
አ-ል-ፈ-ል-ግ-ም በቃ!
ዕምነት ተሸርሽሮ
ፍቅር ተንጠፍጥፎ-ተደፍቶ ካበቃ፤
ስለማይታፈስ
በሌላ የ'ምነት ቅል በንፁኅ ልብ ዕቃ፤
ተመለሺ ብዬ
በመርዛምነትሽ ዳግመኛ አልቆሽሽም፤
አርደሺኛልና
በምድርም በሠማይ ይቅር አልልሽም፤
.
ተወኝ ህሊና አሮን
ተወኝ አትመልሰኝ
አይተሃት የለም ወይ
የእግዜር ቃል ስትሽር ልቧ ሲያሳንሰኝ፤
በደነደነ ልብ
ፈርኦን አልሰማ ሲል ባርነቷን ለምዶ፤
ፈጣሪ ሲወዳት
በትር አውርሶናል ከሠማይ አውርዶ፤
ግን ይኸው አይተሃል
ከነፃነት ይልቅ ባርነት ሲጠማት፤
ፈርኦን ምን አጠፋ
የገዛ ፍቃዷ ባሕር ካሠጠማት፤
.
ተዋት አቦ!
ተዋት!
ተዋት ህሊና አሮን
ይልቅ እንለምነው በትሩን እንዲወስድ ፈጣሪ ኩሉ-ዓለም፤
ከሷ ሚሻው እምነት
ክህደት ሸርሽሮታል ካኖረበት የለም፤
.
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ወደፊት ሰንዝሬ-ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ይጩህ ምናለበት
እኔ የታመምኩትን መች ደርሶ ታሞታል፤
በተዛነፈ ዓለም
ድሮም በቀና ልብ ቅጣት ይበረታል፤
.
ይጩህ አቦ!
ይጩህ!
.
ይጩህ ያ ህዝብማ
ጉሮሮ አድሎታል ልቦናው ተሠርቆ፤
ልብሽ ነው ሚገርመኝ
ፈርኦንን ሚማጠን የኔን በትር ንቆ፤
.
ይስመርልሽ ሂጂ!...
ጊዜሽን ጠብቂ አይደርስም መስሎሻል፤
ሌላ እስራኤል ልብ እንድታሻግሪ
በትር ይሰጥሻል፤
ያም ሌላ እስራኤል ልብ
እንዳንቺ ደንድኖ ፈርኦንን ሲማጠን፤
አስታውሺው ያን ጊዜ
የስብራቴን ልክ የሕመሜን መጠን፤
እ-ን--ለ-ያ---ይ(ልዑል ኃይሌ)
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ከጩኸቱም አልፎ
አለንጋ እያነሳ-ሁሉም ሲያሳድደኝ፤
በትሬን ብልከው
ባሕር አልከፍል አለ-ውሃውም ወሰደኝ፤
.
አወይ ይሄ በትር
ያላንቺ ማይከፍል-ያላንቺ ማይሠራ፤
ከሞት አፋፍ ጥሎኝ
ሊያጣላኝ ደርሷል ከፈጣሪ ጋራ፤
ከፈርዖን የሸሸ
ያ እስራኤል ልብሽ-ዘመን የተሠጠ-ለግብፅ ባርነት፤
ምነው ላዳኝ ከፋ
በትር ለታደለ ለኔ ለሙሴ 'ምነት፤
.
እንግዲያው በይ ሂጂ
ተመልሰሽ ጊቢ-ከፈርዖን ጉያ ስር፤
በትሬን ልመልስ
ተስማምቶሻልና የግብፃዊው እስር፤
እንግዲያው በይ ሂጂ
ባሕሩም ይንሳፈፍ
ሕልውናው ይሙላ-ከእንግዲ'ም አልከፍለው፤
ፈጣሪንም ሄጄ
ፈርዖኗን ማርላት-በባርነት መኖር-ደልቷታል ልበለው፤
.
ፍቅር የማያውቀው
ያልታደለ ልብሽ-የግዞት ባርነት ሕይወት የለመደ፤
መሻገር መች ያውቃል
በለበጣ መውደድ-ተንሳ'ፎ እየሄደ፤
.
እ-ን-ለ-ያ-ይ በቃ!
ሂጂ እኔም ልሂድ
ዳርሽን ያዢልኝ-እኔም ዳር ይዣለሁ፤
ዳግመኛ እንዳትመጪ
በመካከላችን ባሕር አበጃለሁ፤
በትሬም ላንቺ ልብ
ባሕሩን ለመክፈል ዳግም እንዳይነሳ፤
አርቄ እጥላለሁ
እስከ ዘለ-ዓለሜ አንቺን እንድረሳ፤
.
ፈጣሪም ዳግመኛ
እስራኤል ልብሽን ነፃ አውጣ ከሚለኝ፤
አልታዘዝክም ብሎ
ሺኅ ጊዜ ይጣለኝ ሺኅ ጊዜ ይግደለኝ፤
.
አ-ል-ፈ-ል-ግ-ም በቃ!
ዕምነት ተሸርሽሮ
ፍቅር ተንጠፍጥፎ-ተደፍቶ ካበቃ፤
ስለማይታፈስ
በሌላ የ'ምነት ቅል በንፁኅ ልብ ዕቃ፤
ተመለሺ ብዬ
በመርዛምነትሽ ዳግመኛ አልቆሽሽም፤
አርደሺኛልና
በምድርም በሠማይ ይቅር አልልሽም፤
.
ተወኝ ህሊና አሮን
ተወኝ አትመልሰኝ
አይተሃት የለም ወይ
የእግዜር ቃል ስትሽር ልቧ ሲያሳንሰኝ፤
በደነደነ ልብ
ፈርኦን አልሰማ ሲል ባርነቷን ለምዶ፤
ፈጣሪ ሲወዳት
በትር አውርሶናል ከሠማይ አውርዶ፤
ግን ይኸው አይተሃል
ከነፃነት ይልቅ ባርነት ሲጠማት፤
ፈርኦን ምን አጠፋ
የገዛ ፍቃዷ ባሕር ካሠጠማት፤
.
ተዋት አቦ!
ተዋት!
ተዋት ህሊና አሮን
ይልቅ እንለምነው በትሩን እንዲወስድ ፈጣሪ ኩሉ-ዓለም፤
ከሷ ሚሻው እምነት
ክህደት ሸርሽሮታል ካኖረበት የለም፤
.
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ወደፊት ሰንዝሬ-ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ይጩህ ምናለበት
እኔ የታመምኩትን መች ደርሶ ታሞታል፤
በተዛነፈ ዓለም
ድሮም በቀና ልብ ቅጣት ይበረታል፤
.
ይጩህ አቦ!
ይጩህ!
.
ይጩህ ያ ህዝብማ
ጉሮሮ አድሎታል ልቦናው ተሠርቆ፤
ልብሽ ነው ሚገርመኝ
ፈርኦንን ሚማጠን የኔን በትር ንቆ፤
.
ይስመርልሽ ሂጂ!...
ጊዜሽን ጠብቂ አይደርስም መስሎሻል፤
ሌላ እስራኤል ልብ እንድታሻግሪ
በትር ይሰጥሻል፤
ያም ሌላ እስራኤል ልብ
እንዳንቺ ደንድኖ ፈርኦንን ሲማጠን፤
አስታውሺው ያን ጊዜ
የስብራቴን ልክ የሕመሜን መጠን፤
የካቲት 28, 2012 ዓ.ም.
@getem
@getem
@getem
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ከጩኸቱም አልፎ
አለንጋ እያነሳ-ሁሉም ሲያሳድደኝ፤
በትሬን ብልከው
ባሕር አልከፍል አለ-ውሃውም ወሰደኝ፤
.
አወይ ይሄ በትር
ያላንቺ ማይከፍል-ያላንቺ ማይሠራ፤
ከሞት አፋፍ ጥሎኝ
ሊያጣላኝ ደርሷል ከፈጣሪ ጋራ፤
ከፈርዖን የሸሸ
ያ እስራኤል ልብሽ-ዘመን የተሠጠ-ለግብፅ ባርነት፤
ምነው ላዳኝ ከፋ
በትር ለታደለ ለኔ ለሙሴ 'ምነት፤
.
እንግዲያው በይ ሂጂ
ተመልሰሽ ጊቢ-ከፈርዖን ጉያ ስር፤
በትሬን ልመልስ
ተስማምቶሻልና የግብፃዊው እስር፤
እንግዲያው በይ ሂጂ
ባሕሩም ይንሳፈፍ
ሕልውናው ይሙላ-ከእንግዲ'ም አልከፍለው፤
ፈጣሪንም ሄጄ
ፈርዖኗን ማርላት-በባርነት መኖር-ደልቷታል ልበለው፤
.
ፍቅር የማያውቀው
ያልታደለ ልብሽ-የግዞት ባርነት ሕይወት የለመደ፤
መሻገር መች ያውቃል
በለበጣ መውደድ-ተንሳ'ፎ እየሄደ፤
.
እ-ን-ለ-ያ-ይ በቃ!
ሂጂ እኔም ልሂድ
ዳርሽን ያዢልኝ-እኔም ዳር ይዣለሁ፤
ዳግመኛ እንዳትመጪ
በመካከላችን ባሕር አበጃለሁ፤
በትሬም ላንቺ ልብ
ባሕሩን ለመክፈል ዳግም እንዳይነሳ፤
አርቄ እጥላለሁ
እስከ ዘለ-ዓለሜ አንቺን እንድረሳ፤
.
ፈጣሪም ዳግመኛ
እስራኤል ልብሽን ነፃ አውጣ ከሚለኝ፤
አልታዘዝክም ብሎ
ሺኅ ጊዜ ይጣለኝ ሺኅ ጊዜ ይግደለኝ፤
.
አ-ል-ፈ-ል-ግ-ም በቃ!
ዕምነት ተሸርሽሮ
ፍቅር ተንጠፍጥፎ-ተደፍቶ ካበቃ፤
ስለማይታፈስ
በሌላ የ'ምነት ቅል በንፁኅ ልብ ዕቃ፤
ተመለሺ ብዬ
በመርዛምነትሽ ዳግመኛ አልቆሽሽም፤
አርደሺኛልና
በምድርም በሠማይ ይቅር አልልሽም፤
.
ተወኝ ህሊና አሮን
ተወኝ አትመልሰኝ
አይተሃት የለም ወይ
የእግዜር ቃል ስትሽር ልቧ ሲያሳንሰኝ፤
በደነደነ ልብ
ፈርኦን አልሰማ ሲል ባርነቷን ለምዶ፤
ፈጣሪ ሲወዳት
በትር አውርሶናል ከሠማይ አውርዶ፤
ግን ይኸው አይተሃል
ከነፃነት ይልቅ ባርነት ሲጠማት፤
ፈርኦን ምን አጠፋ
የገዛ ፍቃዷ ባሕር ካሠጠማት፤
.
ተዋት አቦ!
ተዋት!
ተዋት ህሊና አሮን
ይልቅ እንለምነው በትሩን እንዲወስድ ፈጣሪ ኩሉ-ዓለም፤
ከሷ ሚሻው እምነት
ክህደት ሸርሽሮታል ካኖረበት የለም፤
.
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ወደፊት ሰንዝሬ-ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ይጩህ ምናለበት
እኔ የታመምኩትን መች ደርሶ ታሞታል፤
በተዛነፈ ዓለም
ድሮም በቀና ልብ ቅጣት ይበረታል፤
.
ይጩህ አቦ!
ይጩህ!
.
ይጩህ ያ ህዝብማ
ጉሮሮ አድሎታል ልቦናው ተሠርቆ፤
ልብሽ ነው ሚገርመኝ
ፈርኦንን ሚማጠን የኔን በትር ንቆ፤
.
ይስመርልሽ ሂጂ!...
ጊዜሽን ጠብቂ አይደርስም መስሎሻል፤
ሌላ እስራኤል ልብ እንድታሻግሪ
በትር ይሰጥሻል፤
ያም ሌላ እስራኤል ልብ
እንዳንቺ ደንድኖ ፈርኦንን ሲማጠን፤
አስታውሺው ያን ጊዜ
የስብራቴን ልክ የሕመሜን መጠን፤
እ-ን--ለ-ያ---ይ(ልዑል ኃይሌ)
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ከጩኸቱም አልፎ
አለንጋ እያነሳ-ሁሉም ሲያሳድደኝ፤
በትሬን ብልከው
ባሕር አልከፍል አለ-ውሃውም ወሰደኝ፤
.
አወይ ይሄ በትር
ያላንቺ ማይከፍል-ያላንቺ ማይሠራ፤
ከሞት አፋፍ ጥሎኝ
ሊያጣላኝ ደርሷል ከፈጣሪ ጋራ፤
ከፈርዖን የሸሸ
ያ እስራኤል ልብሽ-ዘመን የተሠጠ-ለግብፅ ባርነት፤
ምነው ላዳኝ ከፋ
በትር ለታደለ ለኔ ለሙሴ 'ምነት፤
.
እንግዲያው በይ ሂጂ
ተመልሰሽ ጊቢ-ከፈርዖን ጉያ ስር፤
በትሬን ልመልስ
ተስማምቶሻልና የግብፃዊው እስር፤
እንግዲያው በይ ሂጂ
ባሕሩም ይንሳፈፍ
ሕልውናው ይሙላ-ከእንግዲ'ም አልከፍለው፤
ፈጣሪንም ሄጄ
ፈርዖኗን ማርላት-በባርነት መኖር-ደልቷታል ልበለው፤
.
ፍቅር የማያውቀው
ያልታደለ ልብሽ-የግዞት ባርነት ሕይወት የለመደ፤
መሻገር መች ያውቃል
በለበጣ መውደድ-ተንሳ'ፎ እየሄደ፤
.
እ-ን-ለ-ያ-ይ በቃ!
ሂጂ እኔም ልሂድ
ዳርሽን ያዢልኝ-እኔም ዳር ይዣለሁ፤
ዳግመኛ እንዳትመጪ
በመካከላችን ባሕር አበጃለሁ፤
በትሬም ላንቺ ልብ
ባሕሩን ለመክፈል ዳግም እንዳይነሳ፤
አርቄ እጥላለሁ
እስከ ዘለ-ዓለሜ አንቺን እንድረሳ፤
.
ፈጣሪም ዳግመኛ
እስራኤል ልብሽን ነፃ አውጣ ከሚለኝ፤
አልታዘዝክም ብሎ
ሺኅ ጊዜ ይጣለኝ ሺኅ ጊዜ ይግደለኝ፤
.
አ-ል-ፈ-ል-ግ-ም በቃ!
ዕምነት ተሸርሽሮ
ፍቅር ተንጠፍጥፎ-ተደፍቶ ካበቃ፤
ስለማይታፈስ
በሌላ የ'ምነት ቅል በንፁኅ ልብ ዕቃ፤
ተመለሺ ብዬ
በመርዛምነትሽ ዳግመኛ አልቆሽሽም፤
አርደሺኛልና
በምድርም በሠማይ ይቅር አልልሽም፤
.
ተወኝ ህሊና አሮን
ተወኝ አትመልሰኝ
አይተሃት የለም ወይ
የእግዜር ቃል ስትሽር ልቧ ሲያሳንሰኝ፤
በደነደነ ልብ
ፈርኦን አልሰማ ሲል ባርነቷን ለምዶ፤
ፈጣሪ ሲወዳት
በትር አውርሶናል ከሠማይ አውርዶ፤
ግን ይኸው አይተሃል
ከነፃነት ይልቅ ባርነት ሲጠማት፤
ፈርኦን ምን አጠፋ
የገዛ ፍቃዷ ባሕር ካሠጠማት፤
.
ተዋት አቦ!
ተዋት!
ተዋት ህሊና አሮን
ይልቅ እንለምነው በትሩን እንዲወስድ ፈጣሪ ኩሉ-ዓለም፤
ከሷ ሚሻው እምነት
ክህደት ሸርሽሮታል ካኖረበት የለም፤
.
ፈርዖን ሲያሳድድሽ
ከጭንቅሽ ደርሼ-ከስቃይሽ መንደር፤
በተሰጠኝ በትር
ወደፊት ሰንዝሬ-ባሕሩን ከፍዬ-ላሻግርሽ ነበር፤
ግን በትሬን አይተሽ
ገራፊ አደረግሺኝ-በሕዝበ-አዳም መሐል፤
ለመፍረድ ማን ብሎት
ሕዝቡም አንቺን ትቶ-እኔ ላይ ይጮሃል፤
.
ይጩህ ምናለበት
እኔ የታመምኩትን መች ደርሶ ታሞታል፤
በተዛነፈ ዓለም
ድሮም በቀና ልብ ቅጣት ይበረታል፤
.
ይጩህ አቦ!
ይጩህ!
.
ይጩህ ያ ህዝብማ
ጉሮሮ አድሎታል ልቦናው ተሠርቆ፤
ልብሽ ነው ሚገርመኝ
ፈርኦንን ሚማጠን የኔን በትር ንቆ፤
.
ይስመርልሽ ሂጂ!...
ጊዜሽን ጠብቂ አይደርስም መስሎሻል፤
ሌላ እስራኤል ልብ እንድታሻግሪ
በትር ይሰጥሻል፤
ያም ሌላ እስራኤል ልብ
እንዳንቺ ደንድኖ ፈርኦንን ሲማጠን፤
አስታውሺው ያን ጊዜ
የስብራቴን ልክ የሕመሜን መጠን፤
የካቲት 28, 2012 ዓ.ም.
@getem
@getem
@getem
HTML Embed Code: