Channel: ✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
የጅግጅጋ ዬንቨርሲቲ ተማሪዎች የጋራ ጸሎት አታደርሱም ተብለው በልዩ ኃይሎች ሲመለሱ መንግስት ኦርቶዶክስ ላይ በደሉን ቀጥሏል
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
የጅማ ደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይ ከፍተኛ ከበባ ተደርጎበታል።
የጅማ ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና የሚገኝበትን ደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን ሰብሮ ለመግባት ከፍተኛ የጸጥታ ኃይል የቤተ ክርስቲያኑን ቅጽር ከብቦ መቆሙና በዚህም ውጥረት መንገሡ ተገለጸ።
የኦሮሚያ ፖሊስና ልዩ ኃይል ሀገረ ስብከቱን ለ22 ዓመታት ያህል ያስተዳድሩትን ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን ከጅማ አየር ማረፊያ እንዲመለሱ ካደረገ በኋላ ሕገ ወጡን ቡድን ለማስገባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
የጅማ ምእመናን እና ምእመናት ግን ይህንን ሕገ ወጥ ሹመት በመቃወም አድባራቶቻቸውን በመጠበቅ ላይ ናቸው።
ነገር ግን የኦሮሚያ ፖሊስ፣ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ የደብሩ በር ዘግቶ በመቆም ከውጪ ሌሎች ምእመናን እንዲጠጉ እንደማይፈቅዱና በሩቅ እየመለሷቸው እንደሚገኙም መረጃ አድራሾቻችን ጠቁመዋል።
በዚህም ምክንያት ባለፉት ሦስት ቀናት ውስጥ ምንም ዓይነት ምግብ እየገባላቸው እንዳልሆነና ለቀብር የሚመጡ ኦርቶዶክሳውያንን ሳይቀር ደብቀው ምግብ ያስገባሉ በሚል ጥርጣሬ ከፍተኛ ፍተሻ እንደሚደረግባቸውም ነው የተነገረው።
በተጨማሪም ጥቁር ልብስ የለበሱ ምእመናንን ጨምሮ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ካህናት አባቶችን ጭምር እያሠሩ እንደሚገኝ ተጠቅሷል። እስካሁን ድረስም አባ ተክለ ሃይማኖት የሚባሉ የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋይን አሥረዋል።
ከዚህም በተጨማሪም የደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ለሆኑት መልአከ መዊዕ አባ አብርሃም ከቤተ ክርስቲያኑ ግቢ እንዲወጡ ከጸጥታ ኃይሉ ደብዳቤ እንደተላከባቸውም ነው የተገለጸው።
የጅማ ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና የሚገኝበትን ደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን ሰብሮ ለመግባት ከፍተኛ የጸጥታ ኃይል የቤተ ክርስቲያኑን ቅጽር ከብቦ መቆሙና በዚህም ውጥረት መንገሡ ተገለጸ።
የኦሮሚያ ፖሊስና ልዩ ኃይል ሀገረ ስብከቱን ለ22 ዓመታት ያህል ያስተዳድሩትን ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን ከጅማ አየር ማረፊያ እንዲመለሱ ካደረገ በኋላ ሕገ ወጡን ቡድን ለማስገባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
የጅማ ምእመናን እና ምእመናት ግን ይህንን ሕገ ወጥ ሹመት በመቃወም አድባራቶቻቸውን በመጠበቅ ላይ ናቸው።
ነገር ግን የኦሮሚያ ፖሊስ፣ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ የደብሩ በር ዘግቶ በመቆም ከውጪ ሌሎች ምእመናን እንዲጠጉ እንደማይፈቅዱና በሩቅ እየመለሷቸው እንደሚገኙም መረጃ አድራሾቻችን ጠቁመዋል።
በዚህም ምክንያት ባለፉት ሦስት ቀናት ውስጥ ምንም ዓይነት ምግብ እየገባላቸው እንዳልሆነና ለቀብር የሚመጡ ኦርቶዶክሳውያንን ሳይቀር ደብቀው ምግብ ያስገባሉ በሚል ጥርጣሬ ከፍተኛ ፍተሻ እንደሚደረግባቸውም ነው የተነገረው።
በተጨማሪም ጥቁር ልብስ የለበሱ ምእመናንን ጨምሮ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ካህናት አባቶችን ጭምር እያሠሩ እንደሚገኝ ተጠቅሷል። እስካሁን ድረስም አባ ተክለ ሃይማኖት የሚባሉ የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን አገልጋይን አሥረዋል።
ከዚህም በተጨማሪም የደብረ መዊዕ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ለሆኑት መልአከ መዊዕ አባ አብርሃም ከቤተ ክርስቲያኑ ግቢ እንዲወጡ ከጸጥታ ኃይሉ ደብዳቤ እንደተላከባቸውም ነው የተገለጸው።
Forwarded from ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿ (🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞})
Forwarded from ማህበረ ቅዱሳን Mhbere kidusan
ሰበር መረጃ
===========
ሕገወጡ ቡድን (የቀድሞ 3 ጳጳሳት እና 25 ሕገ ወጥ ተሿሚዎች) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት እና ቢሮዎች እንዳይገቡ ፍርድ ቤት አግዷል።
“እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ
በእንቲአከ”
“እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”
ሲራክ 4 ፡ 2
ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።
በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።
#share #share #share
ማህበረ ቅዱሳን
https://hottg.com/mahbere_kidusan
===========
ሕገወጡ ቡድን (የቀድሞ 3 ጳጳሳት እና 25 ሕገ ወጥ ተሿሚዎች) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት እና ቢሮዎች እንዳይገቡ ፍርድ ቤት አግዷል።
“እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ
በእንቲአከ”
“እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”
ሲራክ 4 ፡ 2
ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት።
በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።
#share #share #share
ማህበረ ቅዱሳን
https://hottg.com/mahbere_kidusan
Forwarded from ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿ (🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞})
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
''እኔ የተዋሕዶ ድምፅ ነኝ እናንተስ'' 4ኛ ዙር ጉባኤ እና ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር መጋቢት 24/2015 ዓ.ም ተዘጋጅቷል::
እሑድ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥንና ዩቱዩብ በቀጥታ ስርጭት ይከታተሉ።
አገልግሎቱን ለመደገፍ
ጎ ፈንድ ሚ ማስፈንጠሪያ
https://www.gofundme.com/f/gtbbd?utm_source=customer...
ወገን ፈንድ
Www.wegenfund.com/mk01
የባንክ አካውንት ቁጥር አማራጮች
****
ንግድ ባንክ 1000010822657 (BETH.TEW.SENBET.TBET MAHIB.KID
+++++++++++++++++++++++++
ወጋገን ባንክ 0039595010103
+++++++++++++++++++++++++
አቢሲንያ ባንክ 4753388
+++++++++++++++++++++++++
ዳሸን ባንክ 0088872166011
+++++++++++++++++++++++++
አዋሽ ባንክ 01304800017700
±++++++++++++++++++++++
አሐዱ ባንክ 0003488710101
+++++++++++++++++++++
አማራ ባንክ 9900017695658
+++++++++++++++++++++
ኦሮምያ ኅብረት ስራ ባንክ 1033100028173
እሑድ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥንና ዩቱዩብ በቀጥታ ስርጭት ይከታተሉ።
አገልግሎቱን ለመደገፍ
ጎ ፈንድ ሚ ማስፈንጠሪያ
https://www.gofundme.com/f/gtbbd?utm_source=customer...
ወገን ፈንድ
Www.wegenfund.com/mk01
የባንክ አካውንት ቁጥር አማራጮች
****
ንግድ ባንክ 1000010822657 (BETH.TEW.SENBET.TBET MAHIB.KID
+++++++++++++++++++++++++
ወጋገን ባንክ 0039595010103
+++++++++++++++++++++++++
አቢሲንያ ባንክ 4753388
+++++++++++++++++++++++++
ዳሸን ባንክ 0088872166011
+++++++++++++++++++++++++
አዋሽ ባንክ 01304800017700
±++++++++++++++++++++++
አሐዱ ባንክ 0003488710101
+++++++++++++++++++++
አማራ ባንክ 9900017695658
+++++++++++++++++++++
ኦሮምያ ኅብረት ስራ ባንክ 1033100028173
CASTING CALL
በትወና ለመሳተፍ ኦዲሽን መውሰድ ምትፈልጉ 7 ሴት እንፈልጋለን
ምዝገባ ጀምረናል
አዲስ በምንሰራው ፊልማችን ላይ ለመሳተፍ ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ብቻ
● ሙሉ ስም
● እድሜ (የትውልድ አመተ ምህረት)
● ቁመት
● ክብደት
● ስልክ ቁጥር
• telegram user
● 3 ፎቶግራፍ (በፕሮፌሽናል ካሜራ የተነሳ እንዲሁም
● Instagram username (አካውንት ላለው)
● በተጨማሪም ከዚህ ቀደም የተወናችሁበት ስራ ካለ ሊንኩን አያይዛችሁ መላክ ይጠበቅባችኋል።
መረጃዎቹን ለመላክ
@Ethioquationary123bot
በቴሌግራም @Ethioquationary123bot
በመላክ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን
ማሳሰቢያ :- ከተጠቀሰው ውጪ (መስፈርቱን የማታሟሉ ሰዎች) ሌላ የሚወጣ ማስታወቂያ ስለሚኖር በትእግስት ጠብቁ በተጨማሪ በተመሳሳይ ሰአት ብዙ ሰዎች ስለሚልኩ ለሁሉም ሰው ለመመለስ ስለምንቸገር ከላይ የተቀሰውን ግላዊ መረጃችሁን እና ፎቶግራፍ ብቻ ላኩልን ከተጠቀሰው ውጪ የሚልክ ሰው ውድቅ ይደረጋል።
ለሚኖሩ ተጨማሪ ማብራሪያዎች የቴሌግራም የፊልም ካስቲንግ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
Share share #share
በትወና ለመሳተፍ ኦዲሽን መውሰድ ምትፈልጉ 7 ሴት እንፈልጋለን
ምዝገባ ጀምረናል
አዲስ በምንሰራው ፊልማችን ላይ ለመሳተፍ ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ብቻ
● ሙሉ ስም
● እድሜ (የትውልድ አመተ ምህረት)
● ቁመት
● ክብደት
● ስልክ ቁጥር
• telegram user
● 3 ፎቶግራፍ (በፕሮፌሽናል ካሜራ የተነሳ እንዲሁም
● Instagram username (አካውንት ላለው)
● በተጨማሪም ከዚህ ቀደም የተወናችሁበት ስራ ካለ ሊንኩን አያይዛችሁ መላክ ይጠበቅባችኋል።
መረጃዎቹን ለመላክ
@Ethioquationary123bot
በቴሌግራም @Ethioquationary123bot
በመላክ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን
ማሳሰቢያ :- ከተጠቀሰው ውጪ (መስፈርቱን የማታሟሉ ሰዎች) ሌላ የሚወጣ ማስታወቂያ ስለሚኖር በትእግስት ጠብቁ በተጨማሪ በተመሳሳይ ሰአት ብዙ ሰዎች ስለሚልኩ ለሁሉም ሰው ለመመለስ ስለምንቸገር ከላይ የተቀሰውን ግላዊ መረጃችሁን እና ፎቶግራፍ ብቻ ላኩልን ከተጠቀሰው ውጪ የሚልክ ሰው ውድቅ ይደረጋል።
ለሚኖሩ ተጨማሪ ማብራሪያዎች የቴሌግራም የፊልም ካስቲንግ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
Share share #share
✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞ pinned «CASTING CALL በትወና ለመሳተፍ ኦዲሽን መውሰድ ምትፈልጉ 7 ሴት እንፈልጋለን ምዝገባ ጀምረናል አዲስ በምንሰራው ፊልማችን ላይ ለመሳተፍ ከላይ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ብቻ ● ሙሉ ስም ● እድሜ (የትውልድ አመተ ምህረት) ● ቁመት ● ክብደት ● ስልክ ቁጥር • telegram user ● 3 ፎቶግራፍ (በፕሮፌሽናል ካሜራ የተነሳ እንዲሁም ● Instagram username (አካውንት…»
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
#ሰበር_ዜና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት መምህር ብርሃኑ አድማስ ዛሬ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓም በፀጥታ ኀይሎች ከቢሯቸው ተወስደዋል። መምህር ብርሃኑ ለጥያቄ እንፈልግሃለን ተብለው በፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ውስጥ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን አረጋግጧል
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት መምህር ብርሃኑ አድማስ ዛሬ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓም በፀጥታ ኀይሎች ከቢሯቸው ተወስደዋል። መምህር ብርሃኑ ለጥያቄ እንፈልግሃለን ተብለው በፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ውስጥ እንደሚገኙ የዝግጅት ክፍላችን አረጋግጧል
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
ዛሬ ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም በጸጥታ ኃይሎች ለጥያቄ እንፈልግሃለን ተብለው ተወስደው የነበሩት መምህር ብርሃኑ አድማስ ከስር ተለቀው ወደ ሥራ ቦታቸው መመለሳቸውን የዝግጅት ክፍላችን አረጋግጧል።
HTML Embed Code: