TG Telegram Group Link
Channel: ✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞
Back to Bottom
“ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያ እንተ ላዕለ ኲሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት፤ ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን”
ጸሎተ ሃይማኖት

#አሐቲ_ቤተ_ክርስቲያን
#አሐዱ_መንበር
#አሐዱ_ሲኖዶስ
#አሐዱ_ፓትርያርክ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዊት ናት!

ማኅበረ ቅዱሳን

https://hottg.com/mahibere_kidusan
“ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያ እንተ ላዕለ ኲሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት፤ ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን”
ጸሎተ ሃይማኖት
#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን!
#አንድ_መንበር
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዊት ናት!
ማኅበረ ቅዱሳን
https://hottg.com/mahibere_kidusan
ዐዋጅ… ዐዋጅ…ዐዋጅ… !

"…የሰማ ይስማ…! ልሰማም ያሰማ…!!

"…በዛሬው ዕለት የቅዱስ ሲኖዶስ የመክፈቻ ጸሎት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም ገዳም ከተጠናቀቀ በኋላ ሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በያሉበት ክፍለዓለም ከዛሬ ጀምሮ ለሚቀጥሉት ሦስት ቀናት የጸሎትና የሱባኤ ጊዜ እንዲሆን ዐዋጅ መታወጁን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ገልጸዋል፡፡

"…ከነገ ሐሙስ ጀምሮ እስከ መጪው ቅዳሜ ድረስ ጠዋት ጠዋት ከጸሎተ ኪዳን በኋላ፣ መታ ሰርክ ጉባኤ ሲያበቃ ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ በአጥቢያው ቢተ ክርስቲያን ተገኝቶ በጸሎተ ምሕላው ይሳታፍ። የቻለ ከአልጋ ወርዶ መሬት ይተኛ፣ የጣመ የላማ መብላት ያቁም። ጸሎት የማይለውጠው ነገር የለም እና ከመውደቅ ከመነሣት ከእንባም ጭምር እንጸልይ። ከዚያ ደግሞ እሑድ አስተርእዮ ማርያም ናት። ዘመነ መገለጥም አይደል። ሃሴት እናደርጋለን።

"…ይህ የአባቶቻችን የሐዋርያት ትእዛዝ ነው። ሰው በልቦናው ቂምንና በቀልን ቅንዓትንና ጠብን በባልንጀራው ላይ በማንም ላይ ቢሆን አይያዝ። መጽሐፈ ቅዳሴ። አምላካችን ሆይ…! እንደቸርነትህ ነው እንጂ እንደ በደላችን አይሁን። አሜን…!

"…ሰምታችኋል ጓደኞቼ? ዝግጁ ናችሁ? እስቲ ዓለሙ ሁሉ ይመልከተን ዝግጁነታችሁን ግለጹ።
Forwarded from Solomon Admasu (Dn)
#ኦርቶዶክሳዊ ቻሌንጅ

ውድ ተመልካቾቻችን ይህ የማህበረ ቅዱሳን ቻናል ለእናንተ በየሰዓቱ መረጃዎችን በማቅረብ ይገኛል።ነገር ግን ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን መዳረስ እየቻለ ስላልሆነ ይህን መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን በመላክ ቻናሉን እንዲቀላቀሉና መረጃዎቹን እንዲያገኙ አድርጉ።

ቻሌንጁ ማን ብዙ ሼር ያደርጋል ነውና ያላችሁበት ቻናልና ግሩፕ ላይ ሁሉ ሼር አድርጉ።

https://hottg.com/mahibere_kidusan
https://hottg.com/mahibere_kidusan
#ሰበር_ዜና

ቅዱስ ሲኖዶስ መንግስት የቤተ ክርስቲያኒቱን መብት የማያስከብር ከሆነ ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጀምሮ መላው ኦርቶዶክሳውያን የሚሳተፉበት ሰላማዊ ሰልፍ በመጥራት በደሉን ለዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ እንደሚገልጽ አስታወቀ::
Forwarded from ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿ (🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞})
Forwarded from አቤኔዘር ዘተዋሕዶ ገፅ (Abi Geze Nige)
አዋጅ❗️
ጾመ ነነዌን ምእመናን ጥቁር ልብስን ብቻ በመልበስ በጸሎትና በምሕላ እንዲጾሙ ቅዱስ ሲኖዶስ አዘዘ!

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን! ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ የጾምና የምሕላ አዋጅ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

"የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ ለጾም አዋጅ ነገሩ!
ከታላቁም ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ።"
ትንቢተ ዮናስ ምዕራፍ 3 ቁጥር 5

ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በተከሰተው ሃይማኖታዊ፣ ቀኖናዊና አስተዳደራዊ መዋቅሮቿን በመጣስ መፈንቅለ ሲኖዶስ በማድረግ በሕገወጥ መንገድ ኤጲስ ቆጶስነት ሢመት በሰጡትና በተሾመ ግለሰቦች ላይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ጥር 18 ቀን 2015ዓ.ም. ቃለ ውግዘት ማስተላለፉ ይታወቃል።

ይሁን እንጂ እነዚህ ሕገወጥ ቡድኖች ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ካለመቻላቸውም በላይ በመንግሥት ኃይሎች በመታገዝ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምታስተዳድራቸውን መንበረ ጵጵስናዎችንና ቢሮዎችን በኃይል በመውረርና በመስበር ከፍተኛ ጥፋት እያደረጉ ከመሆኑም በላይ የአህጉረ ስብከት ሥራ አስኪያጆችን ሠራተኞች ካህናትና ምእመናን በማሰርና በማንገላታት ላይ ይገኛል፡፡ መንግሥትም ሕግ ከማስከበር ይልቅ ለሕገ ወጥ ቡድኖች ድጋፍ በመስጠት የቤተ ክርስቲያኒቱን ሕግና መብት ሊያስከብር ስላልቻለ ሁሉን ማድረግ ወደሚቻለው አምላካችን በመማፀን ጸሎትና ምሕላ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተረድቷል።

በመሆነም ጾመ ነነዌን ምክንያት በማድረግ በመላው ዓለም የሚገኙ ሕዝበ ክርስቲያን ጥቁር ልብስ ብቻ በመልበስ በጾምና በጸሎት ምሕላ በመያዝ በቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት በመገኘት ወደ እግዚአብሔር ጾም፤ ጸሎትና ምሕላ እንድታቀርቡ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

ጥቁር ልብስ የምንለብሰው በመከራ መጽናት ለመግለጽ ነው፡፡
እንደሚታወቀው ጥቁር የእውቀት ምልክት ነው ተማሪዎች አውቀናል ሲሉ ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፡፡ እኛ ከእውቀት በላይ የሆነውን አምላካችንን በመማፀን ከዚህም ማንም ሊያናውጽን እንደማይችል የምናረጋግጥበት፤ ጥቁር የእውነት ምልከት ነው ዳኞች እውነት እንፈርዳለን ሲሉ ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፡፡ እኛም መከራው የሚያሰቅቀን ሳይሆን ይበልጥ ልንጸናና ልንበረታ የሚገባ መሆኑን ለዓለም ሕዝብ የምናሳይበት በመሆኑ ከጥር 29 እስከ የካቲት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ቀናት በጾምና በጸሎት በአንድ ልብ ሆነን ወደ ፈጣሪያችንን እንድንጮህ አደራ እንላለን፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

ጥር 26 ቀን 2015ዓ.ም. አዲስ አበባ
Forwarded from Dn Abel Kassahun Mekuria
+++"እንደ አባቶቻችን ከተመለስን ይምረናል"+++

ጥንት በአባቶቻችን ዘመን አስጨናቂ መከራ በተነሣ ጊዜ፣ ልመናን የሚያውቁ አባቶችና እናቶቻችን ራሳቸውን አዋርደው በፍጹም ንስሐ የፈጣሪያቸውን ምሕረት ደጅ ጠኑ። እርሱም ጩኸታቸውን ሰምቶ ዘንበል አለላቸው። መዓቱንም ከእነርሱ መልሶ በገጸ ምሕረቱ ጎበኛቸው። በቁጣው ቀን ተስፋ ያደረጉት ቸርነቱ አላሳፈራቸውም።

ዛሬስ? ዛሬም የእኛ ንስሐ እንደ አባቶቻችን እውነተኛ ከሆነ፣ በፈጣሪያችን ቸርነት ላይ ያለን መተማመን ከቀደሙት እናቶቻችን ካላነሰ፣ አምላካችን እኛን ይቅር ለማለት የታመነ ነው። መድኃኔዓለም መለወጥ እንደሚስማማው ደካማ የሰው ልጅ አይደለም። ልክ በፀሐይና በመሬት መካከል ባለ ዑደት (ዙረት) ምክንያት፣ አንዱ የመሬት ክፍል ከፀሐይ ብርሃን ተቀብሎ ሲያበራ በሌላኛው በኩል ያለው ደግሞ በግርዶሽ እንደሚጨልም እንዲሁ፣ የእግዚአብሔር ብርሃን (ቸርነት፣ ምሕረቱ) ለአንዱ አብርቶ ለሌላው የሚጋረድ አይደለም። ለብርሃኑ የተዘጋጀና በኃጢአት ጉድፍ ያልታወረ ዓይነ ልቡና እስካለን ድረስ የምሕረቱ ነጸብራቅ ለዘወትር በእኛ ላይ እንዳበራ ነው። ብቻ ንስሐችን እንደ ቀደሙት እናቶቻችን፣ መመለሳችንም በቃልና በተግባር እንደ ተመለሱት እውነተኞቹ አባቶቻችን ይሁን!

"በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ"
ያዕ 1፥17

#ኢትዮጵያ_እንደ_ነነዌ

"ሰዎችም ሁሉ ከክፉ መንገዳቸውና በእጃቸው ካለው ግፍ ይመለሱ። እኛ እንዳንጠፋ እግዚአብሔር ተመልሶ ይጸጸት እንደ ሆነ፥ ከጽኑ ቍጣውም ይመለስ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?" ዮና 3፥8

+++ "ጸልዩ በእንተ ሰላመ ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት" +++

ዲያቆን አቤል ካሳሁን
[email protected]
Forwarded from ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿ (🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞})
Forwarded from ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿ (🩸ყเƭαყαℓ🩸🕊 የ҈ ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈ ል⃝ጅ🕊 📸 Cinematographer 🎞})
አዋጅ አዋጅ

ተጀመረ

ሻሸመኔ ደውል ተደውሏል እዛ ያላቹ ድረሱ

እስካሁን አንድ ሰው ሞቷል

ኢንተርኔት ሊዘጋም ስለሚችል
VPN & safari com ሲም የሌላቹ አዘጋጁ


ኦርቶዶክሳዊ ያልሆንክ ከዚ ቻናል ልቀቅ ምንም አታደርግልንም 🫵
Forwarded from ባሕራን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
[ ሻሸመኔ ! ]

የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጥሪ እና የመንግስት የጸጥታ አካላት ትዕቢትና ግፍ በሻሸመኔ ኦርቶዶክሳውያን ላይ !

በሻሸመኔ የቤተክርስቲያን ደወል ተደውሏል !
ቤተክርስቲያን ልጆቿን ተጣርታለች !

               †         †         †
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
† ጥብቅ መልዕክት

ለኦርቶዶክሳውያን †
ሰማዕትነት  ለመቀበል ቆርጣችሁ ስትሄዱ ብቻችሁን እንዳትሞቱ ! አስቀድማችሁ በቤተክርስቲያን ላይ የተነሱ ክፉዎችን ቢያንስ አምስቱን ወደ ፈጣሪ ነፍሳቸውን ለፍርድ ላኩ።
እኔ ጥቁር እለብሳለሁ እናተስ

የነነዌ ጾም  3ቱን ቀን ጥቁር በመልበስ ለቤተክርስታናችን እና ለአባቶቻችን ድጋፍ እናሳይ

ለ10 ሰው እናጋራው ለራሳችን ለህሊናችን ስንል።
HTML Embed Code:
2024/05/17 14:13:20
Back to Top