Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2025-07-22/post/yenetube/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
የኬንያው ተቃውሞ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" እንደሆነ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ! @YeneTube
TG Telegram Group & Channel
YeneTube | United States America (US)
Create: Update:

የኬንያው ተቃውሞ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" እንደሆነ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ!

የኬንያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ረቡዕ ፣ሰኔ 18/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ የተካሄደውን ተቃውሞ "ሰላማዊ መስሎ የታየ የሽብር ተግባር" እና "የመንግሥት ለውጥ ለማድረግ የተደረገ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ሙከራ" ነው አሉ።

ሚኒስትሩ ቢያንስ 10 ሰዎች በተገደሉበት ተቃውሞ ፖሊስ ከፍተኛ ኃይል ተጠቅሟል መባሉንም አስተባብለዋል።ኪፕቹምባ ሙርኮሜን የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛ የሆነ "ትንኮሳ ቢገጥማቸውም ላሳዩት አስደናቂ ትዕግስት" እና የተካሄደውን "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማክሸፍ" ላደረጉት እገዛ አመስግነዋል።

ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ተቃውሞ ከተገደሉት 10 ሰዎች በተጨማሪ 300 የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ሚኒስትሩ ገልጸዋል።" በሰላማዊ ተቃውሞ ስም የተካሄደውን ጥቃቶች ፣ ዘረፋዎች፣ ወሲባዊ ጥቃቶች እንዲሁም ውድመት የተፈፀመበትን ጭካኔ የተሞላበት ወንጀል እናወግዛለን" ብለዋል ሚኒስትሩ።

@YeneTube @FikerAssefa

የኬንያው ተቃውሞ "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" እንደሆነ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናገሩ!

የኬንያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ረቡዕ ፣ሰኔ 18/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ የተካሄደውን ተቃውሞ "ሰላማዊ መስሎ የታየ የሽብር ተግባር" እና "የመንግሥት ለውጥ ለማድረግ የተደረገ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ሙከራ" ነው አሉ።

ሚኒስትሩ ቢያንስ 10 ሰዎች በተገደሉበት ተቃውሞ ፖሊስ ከፍተኛ ኃይል ተጠቅሟል መባሉንም አስተባብለዋል።ኪፕቹምባ ሙርኮሜን የጸጥታ ተቋማት ከፍተኛ የሆነ "ትንኮሳ ቢገጥማቸውም ላሳዩት አስደናቂ ትዕግስት" እና የተካሄደውን "የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማክሸፍ" ላደረጉት እገዛ አመስግነዋል።

ረቡዕ ዕለት በተካሄደው ተቃውሞ ከተገደሉት 10 ሰዎች በተጨማሪ 300 የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ሚኒስትሩ ገልጸዋል።" በሰላማዊ ተቃውሞ ስም የተካሄደውን ጥቃቶች ፣ ዘረፋዎች፣ ወሲባዊ ጥቃቶች እንዲሁም ውድመት የተፈፀመበትን ጭካኔ የተሞላበት ወንጀል እናወግዛለን" ብለዋል ሚኒስትሩ።

@YeneTube @FikerAssefa
21🔥1


>>Click here to continue<<

YeneTube






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Too many connections in /var/www/db.php:16 Stack trace: #0 /var/www/db.php(16): mysqli_connect() #1 /var/www/hottg/function.php(212): db() #2 /var/www/hottg/function.php(115): select() #3 /var/www/hottg/post.php(351): daCache() #4 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #5 {main} thrown in /var/www/db.php on line 16