Create: Update:
በከተማ አስተዳደሩ በበይነ መረብ (online) ለሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የቅድመ ዝግጅት አካል የሆነ የሙከራ ፈተና በዛሬው እለትም በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች ተሰጥቷል።
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) በዛሬው እለት በተሰጠው የሙከራ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የሁለቱ ሴክተር ባለሙያዎች በየፈተና ጣቢያው በመገኘት ሂደቱን የተከታተሉ ሲሆን በዛሬው እለት የተሰጠው የሙከራ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከየፈተና ጣቢያው የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
የዛሬው የሙከራ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው መደበኛ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው የሙከራ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች አረጋግጠዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ሙሉ ለሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን የዛሬው የሙከራ ፈተና ፈተናውን በበይነ መረብ ለመስጠት የተዘጋጁ የመሰረተ ልማቶች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልጸዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) በዛሬው እለት በተሰጠው የሙከራ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የሁለቱ ሴክተር ባለሙያዎች በየፈተና ጣቢያው በመገኘት ሂደቱን የተከታተሉ ሲሆን በዛሬው እለት የተሰጠው የሙከራ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከየፈተና ጣቢያው የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
የዛሬው የሙከራ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው መደበኛ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው የሙከራ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች አረጋግጠዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ሙሉ ለሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን የዛሬው የሙከራ ፈተና ፈተናውን በበይነ መረብ ለመስጠት የተዘጋጁ የመሰረተ ልማቶች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልጸዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
በከተማ አስተዳደሩ በበይነ መረብ (online) ለሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የቅድመ ዝግጅት አካል የሆነ የሙከራ ፈተና በዛሬው እለትም በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች ተሰጥቷል።
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) በዛሬው እለት በተሰጠው የሙከራ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የሁለቱ ሴክተር ባለሙያዎች በየፈተና ጣቢያው በመገኘት ሂደቱን የተከታተሉ ሲሆን በዛሬው እለት የተሰጠው የሙከራ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከየፈተና ጣቢያው የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
የዛሬው የሙከራ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው መደበኛ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው የሙከራ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች አረጋግጠዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ሙሉ ለሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን የዛሬው የሙከራ ፈተና ፈተናውን በበይነ መረብ ለመስጠት የተዘጋጁ የመሰረተ ልማቶች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልጸዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) በዛሬው እለት በተሰጠው የሙከራ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የሁለቱ ሴክተር ባለሙያዎች በየፈተና ጣቢያው በመገኘት ሂደቱን የተከታተሉ ሲሆን በዛሬው እለት የተሰጠው የሙከራ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከየፈተና ጣቢያው የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
የዛሬው የሙከራ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው መደበኛ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው የሙከራ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች አረጋግጠዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ሙሉ ለሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን የዛሬው የሙከራ ፈተና ፈተናውን በበይነ መረብ ለመስጠት የተዘጋጁ የመሰረተ ልማቶች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልጸዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
>>Click here to continue<<
Addis Ababa Education Bureau








