Create: Update:
ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድ እንዲሁም የ90 ቀናት እቅድ ከቢሮ ሰራተኞች ጋር ተገመገመ ::
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር ገመገመ::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የዘርፉ አስተባባሪ ወ /ሮ አበበች ነጋሽ በውይይቱ ላይ ባስተላለፉት መልእክት በትምህርት ዘመኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት የታቀዱ ሥራዎች የላቀ ውጤት የታየባቸው መሆኑን አስታውሰዋል:: በተጨማሪም ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር መገምገም በማስፈለጉ መድረኩ መጠራቱን ገልጸዋል :: አያይዘውም የዉይይቱ ተሳታፊዎች የ2017 ትምህርት ዘመን አጠቃላይ ስራችንን በመገምገም ክፍተት የታየባቸውን በሙሉ አቅምና በበለጠ የስራ ተነሳሽነት ለመስራት የሚያስችሉ ገንቢና ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦች እንዲሰጡ ይጠበቃል ብለዋል::
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር ገመገመ::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የዘርፉ አስተባባሪ ወ /ሮ አበበች ነጋሽ በውይይቱ ላይ ባስተላለፉት መልእክት በትምህርት ዘመኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት የታቀዱ ሥራዎች የላቀ ውጤት የታየባቸው መሆኑን አስታውሰዋል:: በተጨማሪም ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር መገምገም በማስፈለጉ መድረኩ መጠራቱን ገልጸዋል :: አያይዘውም የዉይይቱ ተሳታፊዎች የ2017 ትምህርት ዘመን አጠቃላይ ስራችንን በመገምገም ክፍተት የታየባቸውን በሙሉ አቅምና በበለጠ የስራ ተነሳሽነት ለመስራት የሚያስችሉ ገንቢና ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦች እንዲሰጡ ይጠበቃል ብለዋል::
ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድ እንዲሁም የ90 ቀናት እቅድ ከቢሮ ሰራተኞች ጋር ተገመገመ ::
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር ገመገመ::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የዘርፉ አስተባባሪ ወ /ሮ አበበች ነጋሽ በውይይቱ ላይ ባስተላለፉት መልእክት በትምህርት ዘመኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት የታቀዱ ሥራዎች የላቀ ውጤት የታየባቸው መሆኑን አስታውሰዋል:: በተጨማሪም ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር መገምገም በማስፈለጉ መድረኩ መጠራቱን ገልጸዋል :: አያይዘውም የዉይይቱ ተሳታፊዎች የ2017 ትምህርት ዘመን አጠቃላይ ስራችንን በመገምገም ክፍተት የታየባቸውን በሙሉ አቅምና በበለጠ የስራ ተነሳሽነት ለመስራት የሚያስችሉ ገንቢና ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦች እንዲሰጡ ይጠበቃል ብለዋል::
(ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር ገመገመ::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የዘርፉ አስተባባሪ ወ /ሮ አበበች ነጋሽ በውይይቱ ላይ ባስተላለፉት መልእክት በትምህርት ዘመኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት የታቀዱ ሥራዎች የላቀ ውጤት የታየባቸው መሆኑን አስታውሰዋል:: በተጨማሪም ቀደም ሲል በስትራቴጂክ እና ጠቅላላ ካውንስል ደረጃ የተገመገመውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 የመደበኛ እና የሪፎርም ስራዎች እቅድ አፈጻጸም እና የ2018 የትምህርት ዘመን መሪ እቅድን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር መገምገም በማስፈለጉ መድረኩ መጠራቱን ገልጸዋል :: አያይዘውም የዉይይቱ ተሳታፊዎች የ2017 ትምህርት ዘመን አጠቃላይ ስራችንን በመገምገም ክፍተት የታየባቸውን በሙሉ አቅምና በበለጠ የስራ ተነሳሽነት ለመስራት የሚያስችሉ ገንቢና ግብዓት የሚሆኑ ሀሳቦች እንዲሰጡ ይጠበቃል ብለዋል::
>>Click here to continue<<
Addis Ababa Education Bureau




