Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2025-07-22/post/tiriyachen/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
ትርጉሙ፦ *"የጌታችን፣ የአምላካችን እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የቁርባን አኮቴት"* @Tiriyachen | ጥሪያችን
TG Telegram Group & Channel
Tiriyachen | ጥሪያችን | United States America (US)
Create: Update:

ትርጉሙ፦ *"የጌታችን፣ የአምላካችን እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የቁርባን አኮቴት"*

ቅዳሴው ሲጀምር ለማርያም የሚቀርብ መስዋዕት ከሆነ እንዲህ ብሎ ይጀምራል፦
*"አኮቴተ ቁርባን ዘእግዚትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ-አምላክ"*

ትርጉሙ፦ *"የአምላክ እናት የጌታችን የድንግል ማርያም የቁርባን አኮቴት"*

"አኮቴት" የሚለው ቃል "አዕኮተ" ማለትም "አመለከ" "አመሰገነ" "አወደሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" "ምስጋና" "ውዳሴ" ማለት ነው። ለምሳሌ "አእኲትዎ ለአምላክ" ማለት "ለአምላክ አምልኮ አቅርቡ" ማለት ነው። ቅዳሴ እግዚእ እና ቅዳሴ ማርያምን ተመልከት።

ለኢየሱስ በወር ውስጥ ሦስት ቀን ማለት በ 6 ኢየሱስ፣ በ 27 መድኃኒያለም፣ በ 28 አማኑኤል፣ በዓለ ወልድ እየተባለ አኮቴተ ቁርባን ይቀርብለታል።
ለማርያም በወር ውስጥ ስድስት ቀን ማለትም በ 1 ልደታ ማርያም፣ በ 3 በአታ ማርያም፣ በ 6 ቁስቋም ማርያም፣ በ 10 ፀደንያ ማርያም፣ በ 16 ኪዳነ-ምህረት ማርያም፣ በ 21 ቅድስት ማርያም እየተባለ አኮቴተ ቁርባን ይቀርብላታል።
ነገር ግን እነዚያ ዱዓ ሲደረግላቸው የነበሩት አካላት ከአምላኪዎች ተቃራኒ በመሆን አምልኮ እንዳልተቀበሉ ይክዳሉ፦
19፥81 *ከአላህም ሌላ አማልክትን* ለእነርሱ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው *ያዙ*። وَٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ ءَالِهَةًۭ لِّيَكُونُوا۟ لَهُمْ عِزًّۭا
19፥82 ይከልከሉ፥ *ማምለካቸውን በእርግጥ ይክዷቸዋል፡፡ በእነሱም ላይ ተቃራኒ ይኾኑባቸዋል*። كَلَّا ۚ سَيَكْفُرُونَ بِعِبَادَتِهِمْ وَيَكُونُونَ عَلَيْهِمْ ضِدًّا

ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም

የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://hottg.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen

ወሠላሙ ዐለይኩም

ትርጉሙ፦ *"የጌታችን፣ የአምላካችን እና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የቁርባን አኮቴት"*

ቅዳሴው ሲጀምር ለማርያም የሚቀርብ መስዋዕት ከሆነ እንዲህ ብሎ ይጀምራል፦
*"አኮቴተ ቁርባን ዘእግዚትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ-አምላክ"*

ትርጉሙ፦ *"የአምላክ እናት የጌታችን የድንግል ማርያም የቁርባን አኮቴት"*

"አኮቴት" የሚለው ቃል "አዕኮተ" ማለትም "አመለከ" "አመሰገነ" "አወደሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" "ምስጋና" "ውዳሴ" ማለት ነው። ለምሳሌ "አእኲትዎ ለአምላክ" ማለት "ለአምላክ አምልኮ አቅርቡ" ማለት ነው። ቅዳሴ እግዚእ እና ቅዳሴ ማርያምን ተመልከት።

ለኢየሱስ በወር ውስጥ ሦስት ቀን ማለት በ 6 ኢየሱስ፣ በ 27 መድኃኒያለም፣ በ 28 አማኑኤል፣ በዓለ ወልድ እየተባለ አኮቴተ ቁርባን ይቀርብለታል።
ለማርያም በወር ውስጥ ስድስት ቀን ማለትም በ 1 ልደታ ማርያም፣ በ 3 በአታ ማርያም፣ በ 6 ቁስቋም ማርያም፣ በ 10 ፀደንያ ማርያም፣ በ 16 ኪዳነ-ምህረት ማርያም፣ በ 21 ቅድስት ማርያም እየተባለ አኮቴተ ቁርባን ይቀርብላታል።
ነገር ግን እነዚያ ዱዓ ሲደረግላቸው የነበሩት አካላት ከአምላኪዎች ተቃራኒ በመሆን አምልኮ እንዳልተቀበሉ ይክዳሉ፦
19፥81 *ከአላህም ሌላ አማልክትን* ለእነርሱ መከበሪያ እንዲኾኑዋቸው *ያዙ*። وَٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ ءَالِهَةًۭ لِّيَكُونُوا۟ لَهُمْ عِزًّۭا
19፥82 ይከልከሉ፥ *ማምለካቸውን በእርግጥ ይክዷቸዋል፡፡ በእነሱም ላይ ተቃራኒ ይኾኑባቸዋል*። كَلَّا ۚ سَيَكْفُرُونَ بِعِبَادَتِهِمْ وَيَكُونُونَ عَلَيْهِمْ ضِدًّا

ከወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም

የበለጠ ለማወቅ
ጥሪያችን በሁሉም ቦታ!
Follow us on:👇🏻
Telegram ፦ https://hottg.com/tiriyachen
Website ፦ https://tiriyachen.org
Instagram ፦ https://bit.ly/3eVixKv
TikTok ፦ https://www.tiktok.com/@tiriyachen

ወሠላሙ ዐለይኩም
3👍1


>>Click here to continue<<

Tiriyachen | ጥሪያችን




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Too many connections in /var/www/db.php:16 Stack trace: #0 /var/www/db.php(16): mysqli_connect() #1 /var/www/hottg/function.php(212): db() #2 /var/www/hottg/function.php(115): select() #3 /var/www/hottg/post.php(351): daCache() #4 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #5 {main} thrown in /var/www/db.php on line 16