Channel: AASTU_OFFICIAL
የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን አባላት የ6ኛ አመት የሰማዕትነት መታሰቢያ መርሃ-ግብር በማስመልከት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ችግኝ ተከሉ ሰኔ 15/2017ዓ.ም
የዶ/ር አምባቸው መኮንን እና የሌሎች ጓዶቻቸው የ6ኛ ዓመት የመስዋዕትነት መታሰቢያ መርሃ-ግብርን ምክንት በማድረግ የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን አባላት፣ የምክርቤ አባልት እና ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡ በመርሃ-ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ክቡር አቶ መላኩ አለበል፣ ክቡር አቶ ጃንጥራር አባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ ዶ/ር ደረጀ እንግዳ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተው የመታሰቢያ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ ዶ/ር ደረጀ እንግዳ በመርሐ-ግብሩ ላይ እንደገለፁት ዶ/ር አምባቸው መኮንን ከ2009-2011 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ያገለገሉ ለዩኒቨርሲቲችን እድገት ከማንም በላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረጉ መሪ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
የዚህን ዜና ዝርዝር ለማግኘት የፌስ ቡክ ገፃችንን ይመልከቱ። እንደዚሁም ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
የዶ/ር አምባቸው መኮንን እና የሌሎች ጓዶቻቸው የ6ኛ ዓመት የመስዋዕትነት መታሰቢያ መርሃ-ግብርን ምክንት በማድረግ የዶ/ር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን አባላት፣ የምክርቤ አባልት እና ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሂደዋል፡፡ በመርሃ-ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ክቡር አቶ መላኩ አለበል፣ ክቡር አቶ ጃንጥራር አባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ ዶ/ር ደረጀ እንግዳ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተው የመታሰቢያ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ ዶ/ር ደረጀ እንግዳ በመርሐ-ግብሩ ላይ እንደገለፁት ዶ/ር አምባቸው መኮንን ከ2009-2011 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ያገለገሉ ለዩኒቨርሲቲችን እድገት ከማንም በላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረጉ መሪ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
የዚህን ዜና ዝርዝር ለማግኘት የፌስ ቡክ ገፃችንን ይመልከቱ። እንደዚሁም ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
MoU signed between AASTU and University of Ilorn June 23,2025.
Addis Ababa Science and Technology Univerity is pleased to announce the signing of a Memorandum of Understanding (MoU) with the University of Ilorin, Nigeria.
This collaborative agreement paves the way for enhanced research initiatives, improved staff and student exchanges, access to
laboratory facilities, and joint publications.
Together, AASTU and University of Ilorin are committed to driving academic excellence and fostering global partnerships that contribute to groundbreaking discoveries and innovation.
We look forward to the exciting possibilities this partnership will bring for our students, faculty, and the global academic community!
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Addis Ababa Science and Technology Univerity is pleased to announce the signing of a Memorandum of Understanding (MoU) with the University of Ilorin, Nigeria.
This collaborative agreement paves the way for enhanced research initiatives, improved staff and student exchanges, access to
laboratory facilities, and joint publications.
Together, AASTU and University of Ilorin are committed to driving academic excellence and fostering global partnerships that contribute to groundbreaking discoveries and innovation.
We look forward to the exciting possibilities this partnership will bring for our students, faculty, and the global academic community!
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
የ12ኛ ክፍል ፈተናን በበይነ መረብ ለሚወስዱ ተማሪዎች የሙከራ ፈተና ተሰጠ፡፡ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም
++++++++++++++++++++++++++++++
የዘንድሮው ዓመት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሃገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሰጥ ይታወቃል ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፈተናው በበይነ መረብ እና በተለመደው የወረቀት ፈተና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም ፈተናቸውን በበይነ መረብ ለሚወስዱ ተማሪዎች የሙከራ ፈተና ሰኔ 17/2017 ዓ.ም እየተሰጠ ይገኛል፡፡
ይህም ተፈታኞች በበይነ መረብ መፈተንን እንዲለማመዱ እና ምንም አይነት ችግር ሳይገጥማቸው ፈተናቸውን በተሳካ ሁኔታ ለመውሰድ የሚያችላቸውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው በበይነ መረብ የመፈተን አቅም ዝግጅት የሚገመገምበት መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
++++++++++++++++++++++++++++++
የዘንድሮው ዓመት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሃገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሰጥ ይታወቃል ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፈተናው በበይነ መረብ እና በተለመደው የወረቀት ፈተና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም ፈተናቸውን በበይነ መረብ ለሚወስዱ ተማሪዎች የሙከራ ፈተና ሰኔ 17/2017 ዓ.ም እየተሰጠ ይገኛል፡፡
ይህም ተፈታኞች በበይነ መረብ መፈተንን እንዲለማመዱ እና ምንም አይነት ችግር ሳይገጥማቸው ፈተናቸውን በተሳካ ሁኔታ ለመውሰድ የሚያችላቸውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው በበይነ መረብ የመፈተን አቅም ዝግጅት የሚገመገምበት መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስለ ዩኒቨርሲቲያችን ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ።
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Discussion held at CSSH, AASTU June 24/2025.
The College of Social Sciences and Humanities (CSSH) at Addis Ababa Science and Technology University recently held a productive discussion with its dedicated faculty. As we approach the end of the academic year, it was essential to reflect on our experiences, said Dr. Befekadu Lemma, Dean of the College.
The meeting focused on identifying opportunities, addressing challenges, and directing the way forward. The participants praised the College’s achievements while also giving significant attention to the areas that need improvement. They stated “Together, we are committed to making CSSH even stronger!”
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
The College of Social Sciences and Humanities (CSSH) at Addis Ababa Science and Technology University recently held a productive discussion with its dedicated faculty. As we approach the end of the academic year, it was essential to reflect on our experiences, said Dr. Befekadu Lemma, Dean of the College.
The meeting focused on identifying opportunities, addressing challenges, and directing the way forward. The participants praised the College’s achievements while also giving significant attention to the areas that need improvement. They stated “Together, we are committed to making CSSH even stronger!”
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
Training Delivered on UNISA Ethiopia Regional Learning Center Library Outreach Program, June 28/2025.
A training session on the UNISA Ethiopia Regional Learning Center Library Outreach Program for Partner Libraries was successfully conducted. This initiative aims to enhance the capacity of partner libraries, particularly the Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) Library, to provide responsive, user-centered services in an increasingly dynamic information landscape.
The half-day training offered valuable opportunities for professional development, knowledge exchange, and practical skill-building. Participants focused on improving service delivery and reinforcing the role of libraries as vital hubs of academic excellence.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
A training session on the UNISA Ethiopia Regional Learning Center Library Outreach Program for Partner Libraries was successfully conducted. This initiative aims to enhance the capacity of partner libraries, particularly the Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) Library, to provide responsive, user-centered services in an increasingly dynamic information landscape.
The half-day training offered valuable opportunities for professional development, knowledge exchange, and practical skill-building. Participants focused on improving service delivery and reinforcing the role of libraries as vital hubs of academic excellence.
For more information about AASTU, reach us via,
Website: www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: hottg.com/pir2011
Email: [email protected] | [email protected]
YouTube: youtube.com/@aastu_official7418
X (formerly Twitter): x.com/aastu_addis
ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ/ም
ማስታወቂያ
ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እና አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ
የ 2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እንዲሁም አገልግሎት ፈላጊ፡-
1. ከፈተናው እና ሌሎች አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ ተቋሙ ባጅ ከተሰጣችው መምህራንና ሰራተኞች በስተቀር ከሰኔ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው::
2. ባጅ የተሰጣችሁ መምህራንና ሠራተኞችም ማንኛውንም ዓይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ይዞ ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤
3. በግቢ የምትኖሩ የተቋሙ ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸሁ በመኖሪያ አቅራቢያ በሚገኙት በሮች ብቻ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) መያዝም ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን፤ ስትወጡ እና ስትገቡም የተዘጋጀላችሁን ባጅ ማንጠልጠል እንደሚኖርባችሁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
5. ከተፈቀደላቸው አካላት ውጭ ተማሪዎች በሚንቀሳቀሱበት የግቢው ክልል መንቀሳቀስ ፈፅሞ የተከለከለ ነው፣
6. ፈተናው እስኪጠናቀቅ ሁሉም ቤተ-ሙከራዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት የማይሰጡ መሆኑን እገልፃለን፤
7. ከየኒቨርሲቲው አገልግሎት የምትፈልጉ የውጭ ባለ ጉዳዮች ቅጥር ግቢ መግባት ስለማይፈቀድ ጉዳያችሁን በር ላይ ለሚኖሩ የፀጥታ አካላት መልእክት በመተው እንድተመለሱ እያሳሰብን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለፈተናው መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
ማስታወቂያ
ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እና አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ
የ 2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት የሚሰጥ በመሆኑ ሁሉም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እንዲሁም አገልግሎት ፈላጊ፡-
1. ከፈተናው እና ሌሎች አስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ ተቋሙ ባጅ ከተሰጣችው መምህራንና ሰራተኞች በስተቀር ከሰኔ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው::
2. ባጅ የተሰጣችሁ መምህራንና ሠራተኞችም ማንኛውንም ዓይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) ይዞ ወደ ዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤
3. በግቢ የምትኖሩ የተቋሙ ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸሁ በመኖሪያ አቅራቢያ በሚገኙት በሮች ብቻ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ተንቀሳቃሽ ስልክ (ሞባይል) መያዝም ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን፤ ስትወጡ እና ስትገቡም የተዘጋጀላችሁን ባጅ ማንጠልጠል እንደሚኖርባችሁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
5. ከተፈቀደላቸው አካላት ውጭ ተማሪዎች በሚንቀሳቀሱበት የግቢው ክልል መንቀሳቀስ ፈፅሞ የተከለከለ ነው፣
6. ፈተናው እስኪጠናቀቅ ሁሉም ቤተ-ሙከራዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት የማይሰጡ መሆኑን እገልፃለን፤
7. ከየኒቨርሲቲው አገልግሎት የምትፈልጉ የውጭ ባለ ጉዳዮች ቅጥር ግቢ መግባት ስለማይፈቀድ ጉዳያችሁን በር ላይ ለሚኖሩ የፀጥታ አካላት መልእክት በመተው እንድተመለሱ እያሳሰብን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለፈተናው መሳካት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
HTML Embed Code: