Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2025-07-17/post/minesterofeducation/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
#የሕዝብ_ዕንባ_ጠባቂ_ተቋም @School information
TG Telegram Group & Channel
School information | United States America (US)
Create: Update:

#የሕዝብ_ዕንባ_ጠባቂ_ተቋም

የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ቅሬታ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊወስደው እንደሚችል አሳውቋል።

"ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ጉዳዩን በአግባቡ በመመርመር ለተማሪዎቹ ቅሬታ አሳማኝ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ ጉዳዩን ለሕዝብ እንደራሴዎች እንደሚያቀርበው" ተቋሙ ገልጿል።

በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ከአስተራረምና ከውጤት መቁረጫ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያበረቡትን ቅሬታዎች ኤጀንሲው እያስተናገደበት ያለው መንገድ ኢ-ዲሞክራሲያዊ መሆኑን ዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ሀይሌ (ዶ/ር) ለቪኦኤ ተናግረዋል።

"ዜጎች ለሚያቀርቡት ቅሬታ ተገቢ ምላሽ የማያገኙ ከሆነ የሕግ አውጪው አካል ጣልቃ እንዲገባና እልባት መስጠት እንዲችል ጉዳዩን በልዩ ሪፖርት መልክ ለም/ቤት እንደሚቀርብ" ዋና ዕንባ ጠባቂው ገልጸዋል።

"አቤት ባዮች አጥጋቢ ምላሽ እስከሚያገኙ ድረስ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አቤት ባዮችን ወክሎ እንደሚሟገት" አስረድተዋል።

"የአቤት ባዮች መብት እስከሚከበር መሄድ ያለብን ድረስ እንሄዳለን። ይሄ የግለሰብ ወይም የተቋም ጉዳይ አይደለም። የሀገር ጉዳይ ነው" ብለዋል።

በስልክ፣ በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እና በአካል አቤቱታቸውን ለተቋሙ ያቀረቡ ተማሪዎችና ወላጆች ከፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር በተያያዘ ሦሥት መሰረታዊ ጥያቄዎች እንዳሏቸው ዋና ዕንባ ጠባቂው ይገልጻሉ።

"ለምናቀርበው አቤቱታ በአግባቡ እየተስተናገድን አይደለም፣ በፈተናው አስተራረም ላይ አጠቃላይ ቅሬታ ስላላቸው በድጋማሜ ቢታይልን እንዲሁም ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተፈተንን ተማሪዎች ውጤት አንጻራዊ ሰላም በነበረባቸው አካባቢዎች ከተፈኑ ተማሪዎች ጋር በእኩል ባይታይ" የሚሉ ጥያቄዎችን ማቅረባቸውን ገልጸዋል።

@minesterofeducation

#የሕዝብ_ዕንባ_ጠባቂ_ተቋም

የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ቅሬታ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊወስደው እንደሚችል አሳውቋል።

"ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ጉዳዩን በአግባቡ በመመርመር ለተማሪዎቹ ቅሬታ አሳማኝ ምላሽ የማይሰጥ ከሆነ ጉዳዩን ለሕዝብ እንደራሴዎች እንደሚያቀርበው" ተቋሙ ገልጿል።

በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ከአስተራረምና ከውጤት መቁረጫ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያበረቡትን ቅሬታዎች ኤጀንሲው እያስተናገደበት ያለው መንገድ ኢ-ዲሞክራሲያዊ መሆኑን ዋና ዕንባ ጠባቂ እንዳለ ሀይሌ (ዶ/ር) ለቪኦኤ ተናግረዋል።

"ዜጎች ለሚያቀርቡት ቅሬታ ተገቢ ምላሽ የማያገኙ ከሆነ የሕግ አውጪው አካል ጣልቃ እንዲገባና እልባት መስጠት እንዲችል ጉዳዩን በልዩ ሪፖርት መልክ ለም/ቤት እንደሚቀርብ" ዋና ዕንባ ጠባቂው ገልጸዋል።

"አቤት ባዮች አጥጋቢ ምላሽ እስከሚያገኙ ድረስ የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አቤት ባዮችን ወክሎ እንደሚሟገት" አስረድተዋል።

"የአቤት ባዮች መብት እስከሚከበር መሄድ ያለብን ድረስ እንሄዳለን። ይሄ የግለሰብ ወይም የተቋም ጉዳይ አይደለም። የሀገር ጉዳይ ነው" ብለዋል።

በስልክ፣ በአጭር የፅሁፍ መልዕክት እና በአካል አቤቱታቸውን ለተቋሙ ያቀረቡ ተማሪዎችና ወላጆች ከፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር በተያያዘ ሦሥት መሰረታዊ ጥያቄዎች እንዳሏቸው ዋና ዕንባ ጠባቂው ይገልጻሉ።

"ለምናቀርበው አቤቱታ በአግባቡ እየተስተናገድን አይደለም፣ በፈተናው አስተራረም ላይ አጠቃላይ ቅሬታ ስላላቸው በድጋማሜ ቢታይልን እንዲሁም ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተፈተንን ተማሪዎች ውጤት አንጻራዊ ሰላም በነበረባቸው አካባቢዎች ከተፈኑ ተማሪዎች ጋር በእኩል ባይታይ" የሚሉ ጥያቄዎችን ማቅረባቸውን ገልጸዋል።

@minesterofeducation


>>Click here to continue<<

School information




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Can't create/write to file '/tmp/#sql-temptable-a06e-4bf156-1418.MAI' (Errcode: 28 "No space left on device") in /var/www/hottg/function.php:216 Stack trace: #0 /var/www/hottg/function.php(216): mysqli_query() #1 /var/www/hottg/function.php(115): select() #2 /var/www/hottg/post.php(351): daCache() #3 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #4 {main} thrown in /var/www/hottg/function.php on line 216