TG Telegram Group & Channel
School information | United States America (US)
Create: Update:

#Update

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ የከፍተኛ የፖለቲካ አመራር ውሳኔ እንደሚያስፈልገው ተጠቆመ።

በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ ፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ እንደሚያስፈልገው የአማራ ክልል የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡

የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።

የክልሉ ተማሪዎች በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በስነ ልቦና ለፈተናው ዝግጁ ሳይሆኑ በጦርነት ውስጥ ሆነው ለፈተና መቀመጣቸው በውጤታቸው ላይ ተጽዕኖ ማድረጉ ተገልጿል፡፡

የዩኒቨርሲቲ መግቢ የመቁረጫ ነጥብ ከተጠበቀው በላይ ከፍተኛ መሆኑ ተማሪዎችን፣ የተማሪ ወላጆችን፣ መምህራርን እና የትምህርት የሥራ ኃላፊዎችን መጉዳቱ በመድረኩ ተነስቷል፡፡

የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የሥራ ኃላፊዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ የፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ ያስፈልጋል ብለዋል። #WMCC

@minesterofeducation

#Update

የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጉዳይ የከፍተኛ የፖለቲካ አመራር ውሳኔ እንደሚያስፈልገው ተጠቆመ።

በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ ፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ እንደሚያስፈልገው የአማራ ክልል የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡

የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ጉዳይ ላይ ተወያይቷል።

የክልሉ ተማሪዎች በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በስነ ልቦና ለፈተናው ዝግጁ ሳይሆኑ በጦርነት ውስጥ ሆነው ለፈተና መቀመጣቸው በውጤታቸው ላይ ተጽዕኖ ማድረጉ ተገልጿል፡፡

የዩኒቨርሲቲ መግቢ የመቁረጫ ነጥብ ከተጠበቀው በላይ ከፍተኛ መሆኑ ተማሪዎችን፣ የተማሪ ወላጆችን፣ መምህራርን እና የትምህርት የሥራ ኃላፊዎችን መጉዳቱ በመድረኩ ተነስቷል፡፡

የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የሥራ ኃላፊዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን ጉዳይ ለመፍታት የከፍተኛ የፖለቲካ አመራሩ ውሳኔ ያስፈልጋል ብለዋል። #WMCC

@minesterofeducation


>>Click here to continue<<

School information




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)