Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2025-07-18/post/minesterofeducation/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ከ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ በኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የቀረበበትን አቤቱታ እንደማይቀበለው ማምሻውን አስታውቋል። @School information
TG Telegram Group & Channel
School information | United States America (US)
Create: Update:

የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ከ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ በኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የቀረበበትን አቤቱታ እንደማይቀበለው ማምሻውን አስታውቋል።

የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ማምሻውን ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ከ12ኛ ክፋል ፈተና ጋር ተያይዞ የፈተናው እርማት ላይ ችግር ተፈጥሯል በሚል የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም። ይህንንም በተጨባጭ ያረጋገጥነው በመሆኑ አስተራረም ላይ የተፈጠረ ሥህተት የለም ብለዋል።

ስህተት የተፈጠረው ፈተናው በሁለት ዙር የተሰጠ ከመሆኑና የመረጃ ቋቱም አንድ ላይ የተቀመጠ ስለሆነ ውጤት አገላለጽ ላይ መረጃ ሲወሰድ የተወሰነ ሥህተት ተፈጥሯል። ይህንንም በቀረበ ቅሬታ መሰረት ኤጀንሲው ማስተካከሉን ነው አቶ ተፈራ የገለጹት። ከ20 ሺህ በላይ ቅሬታ በኦንላይ እና በአካል ተቀብሎ የማጣራት ሥራ መስራቱን የጠቀሱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በኦንላይን የቀረቡ አቤቱታዎች አልታዩም የሚለውን ክስም ሥህተት ነው ሲሉ አብራርተዋል።

ከመግቢያ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያለው ቅሬታ እንደማይመለከታቸውና ጉዳዩ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኑንም አቶ ተፈራ ገልጸዋል።

የኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከተማሪዎች የቀረቡ አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ባደረገው ማጣራት ስህተት መፈጠሩን፤ ቅሬታ አመላለስ ላይም ችግሮች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። #ኢትዮመረጃ

@minesterofeducation

የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ከ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ በኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የቀረበበትን አቤቱታ እንደማይቀበለው ማምሻውን አስታውቋል።

የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ፈይሳ ማምሻውን ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ከ12ኛ ክፋል ፈተና ጋር ተያይዞ የፈተናው እርማት ላይ ችግር ተፈጥሯል በሚል የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም። ይህንንም በተጨባጭ ያረጋገጥነው በመሆኑ አስተራረም ላይ የተፈጠረ ሥህተት የለም ብለዋል።

ስህተት የተፈጠረው ፈተናው በሁለት ዙር የተሰጠ ከመሆኑና የመረጃ ቋቱም አንድ ላይ የተቀመጠ ስለሆነ ውጤት አገላለጽ ላይ መረጃ ሲወሰድ የተወሰነ ሥህተት ተፈጥሯል። ይህንንም በቀረበ ቅሬታ መሰረት ኤጀንሲው ማስተካከሉን ነው አቶ ተፈራ የገለጹት። ከ20 ሺህ በላይ ቅሬታ በኦንላይ እና በአካል ተቀብሎ የማጣራት ሥራ መስራቱን የጠቀሱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በኦንላይን የቀረቡ አቤቱታዎች አልታዩም የሚለውን ክስም ሥህተት ነው ሲሉ አብራርተዋል።

ከመግቢያ ነጥብ ጋር በተያያዘ ያለው ቅሬታ እንደማይመለከታቸውና ጉዳዩ የትምህርት ሚኒስቴር መሆኑንም አቶ ተፈራ ገልጸዋል።

የኢፌዲሪ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ከተማሪዎች የቀረቡ አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ባደረገው ማጣራት ስህተት መፈጠሩን፤ ቅሬታ አመላለስ ላይም ችግሮች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል። #ኢትዮመረጃ

@minesterofeducation


>>Click here to continue<<

School information




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Can't create/write to file '/tmp/#sql-temptable-a06e-4cd85d-155a.MAI' (Errcode: 28 "No space left on device") in /var/www/hottg/function.php:216 Stack trace: #0 /var/www/hottg/function.php(216): mysqli_query() #1 /var/www/hottg/function.php(115): select() #2 /var/www/hottg/post.php(351): daCache() #3 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #4 {main} thrown in /var/www/hottg/function.php on line 216