Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2025-07-20/post/minesterofeducation/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
#ኢሰመጉ @School information
TG Telegram Group & Channel
School information | United States America (US)
Create: Update:

#ኢሰመጉ

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እንደገና እንዲፈተሽላቸው ጥያቄ ላቀረቡ ተማሪዎች መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጥ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ጠይቋል።

"የፈተናው ውጤት ከተገለጸበት ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ውጤታቸው እንደገና እንዲፈተሽላቸው ለሚመለከተው አካል ጥያቄ እያቀረቡ እንደሚገኙ" ጉባኤው ገልጿል።

"በመሆኑም የሚመለከተው ክፍል የተማሪዎቹን ጥያቄ በመመርመር አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጣቸው" ጉባኤው አሳስቧል።

በፈተናው ውጤት ዙሪያ "ከተለያዩ አካላት የሚሰነዘሩ ሃሳቦች ማኅበረሰቡን ግራ እያጋቡ እና የተማሪዎቹንም ስነ ልቦና እየጎዱ በመሆናቸው የሚመለከተው አካል ተገቢውን ማብራሪያ እንዲሰጥ እና የእርምት እርምጃ እንዲወስድ" ኢሰመጉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጥሪውን አቅርቧል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት

@minesterofeducation

#ኢሰመጉ

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እንደገና እንዲፈተሽላቸው ጥያቄ ላቀረቡ ተማሪዎች መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጥ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ጠይቋል።

"የፈተናው ውጤት ከተገለጸበት ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ውጤታቸው እንደገና እንዲፈተሽላቸው ለሚመለከተው አካል ጥያቄ እያቀረቡ እንደሚገኙ" ጉባኤው ገልጿል።

"በመሆኑም የሚመለከተው ክፍል የተማሪዎቹን ጥያቄ በመመርመር አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጣቸው" ጉባኤው አሳስቧል።

በፈተናው ውጤት ዙሪያ "ከተለያዩ አካላት የሚሰነዘሩ ሃሳቦች ማኅበረሰቡን ግራ እያጋቡ እና የተማሪዎቹንም ስነ ልቦና እየጎዱ በመሆናቸው የሚመለከተው አካል ተገቢውን ማብራሪያ እንዲሰጥ እና የእርምት እርምጃ እንዲወስድ" ኢሰመጉ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጥሪውን አቅርቧል።

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት

@minesterofeducation


>>Click here to continue<<

School information




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Can't create/write to file '/tmp/#sql-temptable-a06e-5e3a6c-3046.MAI' (Errcode: 28 "No space left on device") in /var/www/hottg/function.php:216 Stack trace: #0 /var/www/hottg/function.php(216): mysqli_query() #1 /var/www/hottg/function.php(115): select() #2 /var/www/hottg/post.php(351): daCache() #3 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #4 {main} thrown in /var/www/hottg/function.php on line 216