#Update
በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 25 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ ተገለጸ፡፡
በኢትዮጵያ ካሉት 47 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ 43ቱ ብቻ ተማሪዎች የሚቀበሉ መሆኑ የዩኒቨርስቲዎችን የቅበላ አቅም ዝቅ ማድረጉ ተነስቷል።
በተጨማሪም ዘንድሮ የተፈታኝ ተማሪዎች ብዛት የጨመረ በመሆኑ የዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ነጥብ ከፍ እንዲል እንዳደረገው ተገልጿል፡፡
በሁለት ዙር የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና 598 ሺህ 679 ተማሪዎች የተፈተኑ ሲሆን 287 ሺህ 223 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸው ይታወሳል።
@minesterofeducation
>>Click here to continue<<