⚠️ ከ300 ወይም ከ 250 በታች ያመጡ እጣፈንታ
-እንደሚታወሰው ት/ት ሚኒስተር ከ 50 ፐርሰንት በታች ያመጡ ለዩኒቨርስቲ ብቁ አይሆኑም በማለት ተናግሮ ነበር።አሁን ላይ ግን የግል ሆነ የመንግስት ማለፊያ ነጥቦችን ተማሪውን ባማከለ መልኩ ለመቀልቀቅ አስቧል።
-ማለፊያ ነጥቡ እስካሁን ያልተለቀቀበት ምክንያት የዩኒቨርስቲ የመያዝ አቅምና የተማሪውን ብዛት በማመጣጠን ላይ ስለሚገኝ ነው።
-በ2 የቲቪ ቻናሎች በመንገድ ላይ ስለ ብልጽግና ፓርቲ ምን ላይ ይወያዩ ተብለው የተጠየቁት እናቶች ለ12ተኛ ክፍል ከ50 ፐርሰንት በታች ያመጡ ተማሪዎችን ታሳቢ አርጉልን በማለት መመለሳቸውን school information አረጋግጧል።
-አሁንም ባገኛችሁት አጋጣሚ ለ12ተኛ ክፍል ቤት 4 ወር ያለ ትምህርት ለተቀመጡ ተማሪዎች ድምጽ ሁኑ።
ለተለያዩ ጥያቄዎች @marcilas3bot
@minesterofeducation
>>Click here to continue<<