#Update
ሁለቱ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ ለመወዳደር የተቀመጠው ውጤት ከፍ እንዳለ በርካታ ተማሪዎች ማመልከታቸውን በመግለፅ የተወሰኑ ማሻሻያዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ እና ነገ ጠዋት የሚኖሩትን ማሻሻያዎች በዩንቨርሲቲው ኦፊሻል ገፅ እንደሚያሳውቅ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጠቁሟል።
@minesterofeducation
>>Click here to continue<<