🚨ስለ ሰልፉ ምን አዲስ ነገር ተፈጠረ?
-የዛሬ ሰልፍ በሰላማዊ መንገድ ተጠናቋል።ተማሪዎች በሰልፉ ውስጥ የመቀናጀት ችግር ቢኖር ተማሪው ከተባለው ሰአት አርፍዶ በመምጣት ለመቀናጀት ተቸግረዋል።
-በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ጥቂት ተማሪዎች ብቻ ተሳትፎ አርገውበታል።ት/ት ሚኒስተርም ችግራቸውን ውስጥ አስገብተው በፎርም መልክ እንደተቀበሏቸው ለschool information ገልጸዋል።በርካታ የተማሪ ወላጆችም በቦታው ውስጥ ነበሩ።
-ምስጋና ለወላጆች የተማሪውን ፍላጎት ወደ ሚመለከተው አካል አስገብተዋል።
-ትላንት በለቀቅነው መረጃ ማለፊያ ነጥብ ዛሬ ወይም ነገ ይለቀቃል ማለታችን ይታወሳል።ነገር ግን ዛሬ በነበረው የቅሬታ አቀባበል ማለፊያ ነጥቡ ሚለቀቅበትን ቀን ሊገፋው ይችላል።
-ተማሪዎች የማለፊያ ነጥባችሁን በትዕግሥት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።
ለማንኛውም ጥያቄ @marcilas3bot
@minesterofeducation
>>Click here to continue<<