Channel: ሁለገብ
አብዛኞቹ የትግራይ ከተሞች እስከ እሁድ ድረስ መብራት እንዲያገኙ እየተሰራ ነው‼️
በትግራይ ክልል ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያዎችን ወደ ቀደመው አገልግሎታቸው እንዲመለሱ በማድረግ የክልሉ አብዛኞቹ ከተሞች እስከ መጪው እሁድ መብራት እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እንዳስታወቀው በህወሓት አማካኝነት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኃይል ማስተላለፊያዎች በአፋጣኝ ጥገና እየተደረገላቸው እንደሆነ እና አንዳንድ አካባቢዎች ላይም በከፊል መጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
@livlav
@livlav
በትግራይ ክልል ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያዎችን ወደ ቀደመው አገልግሎታቸው እንዲመለሱ በማድረግ የክልሉ አብዛኞቹ ከተሞች እስከ መጪው እሁድ መብራት እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እንዳስታወቀው በህወሓት አማካኝነት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የኃይል ማስተላለፊያዎች በአፋጣኝ ጥገና እየተደረገላቸው እንደሆነ እና አንዳንድ አካባቢዎች ላይም በከፊል መጠናቀቁን ይፋ አድርጓል።
@livlav
@livlav
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ‼️
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍትሻ ከ426 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት፣ ከ3500 በላይ የብሬን ጥይት፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ክላሽንኮቭና ሽጉጦች፣ ከ1100 በላይ ልዩ ልዩ የእጅ ቦንቦች መያዙን የመከላከያ ሚኒስቴር ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቀል፡፡በዕዙ የ32ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል መላኩ ገላነህ እንዳሉት ከሃዲውን ሃይል ለማጥፋት ከተደረገው የህግ ማስከበት ዘመቻ መጠናቀቅ በኋላ በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን አረጋግጠዋል።ከተማዎችን የጦርነት አውድማ ለማድርግና ዜጎችን ለከፋ ችግር ለመዳረግ በማለም ሰራዊት በህግ የሚከለከልባቸው ቦታዎች ተለይተው በእምነት ተቋማት፣ በመማሪያ ክፍሎች፣ በአገልግሎት መስጫ ተቋማትና በመንግስት መስሪያ ቤቶች በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ተከማችቶ መገኘቱንም ዋና አዛዡ አረጋግጠዋል።
@livlav
በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍትሻ ከ426 ሺህ በላይ የክላሽ ጥይት፣ ከ3500 በላይ የብሬን ጥይት፣ በርካታ ቁጥር ያላቸው ክላሽንኮቭና ሽጉጦች፣ ከ1100 በላይ ልዩ ልዩ የእጅ ቦንቦች መያዙን የመከላከያ ሚኒስቴር ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቀል፡፡በዕዙ የ32ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ብርጌድ ዋና አዛዥ የሆኑት ኮሎኔል መላኩ ገላነህ እንዳሉት ከሃዲውን ሃይል ለማጥፋት ከተደረገው የህግ ማስከበት ዘመቻ መጠናቀቅ በኋላ በማይጨው ከተማ በተደረገ የቤት ለቤት ፍተሻ በርካታ ቁጥር ያላቸው የጦር መሳሪያዎች መገኘታቸውን አረጋግጠዋል።ከተማዎችን የጦርነት አውድማ ለማድርግና ዜጎችን ለከፋ ችግር ለመዳረግ በማለም ሰራዊት በህግ የሚከለከልባቸው ቦታዎች ተለይተው በእምነት ተቋማት፣ በመማሪያ ክፍሎች፣ በአገልግሎት መስጫ ተቋማትና በመንግስት መስሪያ ቤቶች በርካታ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ተከማችቶ መገኘቱንም ዋና አዛዡ አረጋግጠዋል።
@livlav
የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል።
📆 ቅዳሜ ታህሳስ 3
ቀን 04:00 | ሰበታ ከነማ ከ ድሬደዋ ከነማ
ከሰዓት 09:00 | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
📆 እሁድ ታህሳስ 4
ቀን 04:00 | ኢትዮጵያ ቡና ከ ወልቂጤ ከተማ
ከሰዓት 09:00 | ጂማ አባጅፋር ከ አዳማ ከተማ
📆 ሰኞ ታህሳስ 5
ቀን 04:00 | ወላይታ ዲቻ ከ ሀዲያ ሆሳና
ከሰዓት 09:00 | ባህርዳር ከነማ ከ ሲዳማ ቡና
ጨዋታዎቹን በቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ ሱፐርስፖርት ጊዚያዊ ስቱዲዮውን በአዲስ አበባ ስታዲየም ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል።
@livlav
@livlav
📆 ቅዳሜ ታህሳስ 3
ቀን 04:00 | ሰበታ ከነማ ከ ድሬደዋ ከነማ
ከሰዓት 09:00 | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
📆 እሁድ ታህሳስ 4
ቀን 04:00 | ኢትዮጵያ ቡና ከ ወልቂጤ ከተማ
ከሰዓት 09:00 | ጂማ አባጅፋር ከ አዳማ ከተማ
📆 ሰኞ ታህሳስ 5
ቀን 04:00 | ወላይታ ዲቻ ከ ሀዲያ ሆሳና
ከሰዓት 09:00 | ባህርዳር ከነማ ከ ሲዳማ ቡና
ጨዋታዎቹን በቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ ሱፐርስፖርት ጊዚያዊ ስቱዲዮውን በአዲስ አበባ ስታዲየም ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል።
@livlav
@livlav
ነገር ተጀመረ ይሔን መስማት ከቻልክ እድለኛ ነክ ምክር ቢጤም ይመስላል እናንተዬ አድምጡኝ አየሁ አየሁ የጠላሁትን ለመተንፈስ ወደድኩ እባካቹን ሀገራችንን ለቀቅ አድርጉ በስሟ እየማላችሁ መቀመቅ አትክተቷት እኛ 2 ኢትዮጵያ አናውቅም አንዲት ኢትዮጵያ እያላቹ አታሰልቹን አንዳንዴ ኤርትራን እየቆጠሩ ነው እንዴ እንደዚ ሚሉት ብዬ አስባለሁ በስሟ እየማላችሁ አትግደሉዋት ለቀቅ አድርጓት ሀሜት አትወድም ስራን እንጂ አያቶቻችን እያልን እንጃጃላለን የተደፋ ውሃ ቀና ሳናደርግ ከንቱ ፉከራ ብቻ ከቻልክ የሚታይ ስራ ስራ እና እንደ አያቶችክ ታሪክ ሰርተክ እለፍ ይሔን ስል ሁሉም ሰው ወደ ፖለቲካ ይሮጣል ታሪክ የሰራ መስሎት ታሪክ እንደተሰራበት ሳያውቅ ይችን ብያለሁ ለምሽታችን በዚህ አይቆምም መልካሙን አበርትተን ክፉውን አውግዘን በስራ ታጅበን ለራሳችን ቅድሚያ ቀና ብለን ሀገር እናቀናለን
ሼር ይደረግ
መልካም ምሽት
@livlav
@livlav
ሼር ይደረግ
መልካም ምሽት
@livlav
@livlav
የ3 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው የቦንብ ፍንዳታ !
ጠዋቱ 2፡30 ሠዓት በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ ለልማት በፈረሰ ክፍት ቦታ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦንብ የጎዳና ተዳዳሪ የሆኑ የ3 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ በ5 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ ያለው የምርመራ ሂደት እየተጣራ መሆኑ ተገልጿል። የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ለህብረተሰቡ ግልጽ ይደረጋል ተብሏል።
በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ልዩና የተደራጁ ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር አለማየሁ አያልቄ ባስተላለፉት በተለያዩ ቦታዎች እንደ አልባሌ በሚጣሉ ቦንቦችና ፈንጂዎች ንፁሀን ሰለባ መሆናቸውን አስታውሰው ህብረተሰቡ ምንነታቸው ያልታወቁ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት ከመነካካት በመቆጠብ ለሚመለከታቸው የፀጥታ አካላት ጥቆማ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
Via Addis Ababa Police Commission
@livlav
ጠዋቱ 2፡30 ሠዓት በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ ለልማት በፈረሰ ክፍት ቦታ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦንብ የጎዳና ተዳዳሪ የሆኑ የ3 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ በ5 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ ያለው የምርመራ ሂደት እየተጣራ መሆኑ ተገልጿል። የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ለህብረተሰቡ ግልጽ ይደረጋል ተብሏል።
በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ልዩና የተደራጁ ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር አለማየሁ አያልቄ ባስተላለፉት በተለያዩ ቦታዎች እንደ አልባሌ በሚጣሉ ቦንቦችና ፈንጂዎች ንፁሀን ሰለባ መሆናቸውን አስታውሰው ህብረተሰቡ ምንነታቸው ያልታወቁ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት ከመነካካት በመቆጠብ ለሚመለከታቸው የፀጥታ አካላት ጥቆማ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
Via Addis Ababa Police Commission
@livlav
ሰላም የሁለገብ ቤተሰቦች እንዴት ናችሁ?? ቻናላችን ከዚህ በፊት ብዙም እየሰራ እንዳልሆነ ይታወቃል። አሁን ላይ ግን ትላልቅ ስራዎችን ለመጀመር ወስነናል በቅርቡ ወደ ስራ እንገባለን ይጠብቁን
እንዴት አደራችሁ የሀገሬ ልጆች??
በማለዳ መንቃት መልካም ነው ቀንን ብሩህ ያደርጋል ግን ለምን ይሆን አብዛኛው ሰው እያወቅን ይሔን ጠዋት መነሳት አንችልም?? መልሱን ለናንተ ልተው እና በጠዋት በመነሳት ቀናችንን ብሩህ እናድርግ መልካም ቀን❤️
በማለዳ መንቃት መልካም ነው ቀንን ብሩህ ያደርጋል ግን ለምን ይሆን አብዛኛው ሰው እያወቅን ይሔን ጠዋት መነሳት አንችልም?? መልሱን ለናንተ ልተው እና በጠዋት በመነሳት ቀናችንን ብሩህ እናድርግ መልካም ቀን❤️
ሰላም ሰላም እንዴት ናችሁ??
አንድ እያስከፋ ደስ የሚያሰኝ ዜና ሰማሁ በግፍ የተገደለው ልጃችን በአለም እጅግ ትልቁ የሆነው ግራሚ አዋርድ ላይ መነሳቱን እና ታሳቢ መደረጉ ደስ ብሎናል ትልቅም ድል ነው። ማን ያውቃል ባለ ትልቅ ተሰጥኦ ወጣት ነበር የተሻለ ሰርቶ ተወዳዳሪ መሆን ሚችል ታላቅ ሰው ነበር💔💔💔 ነብስ ይማር ጀግናው🕯🕯🕯
በሌላ በኩል ደግሞ በእግር ኳስ ተንታኝነት እና ጋዜጠኝነት የምንወደው እና ምናደንቀው መንሱር አብዱል ቃድር የፈረንሳይ ሚድያ በሆነው ካናል ፕላስ ቻናል ላይ ስራ ከሰሞኑን እንደ ሚጀምር ሰምተናል እኛም ጀግናው ይገባካል በርታልን ከነ ጋሽ ይድነቃቸው ተሰማ ተርታ ተሰልፈክ የሀገርክን ስም እንደ ምታስጠራ ተስፋ እናደርጋለን❤️🙏🙏
እኔም ለምሽት ይችን ልበላቹ ብዬ ነው ነገም ሌላ ቀን ነው በሌላ ዝግጅቶች የምንቀርብ ይሆናል እስከዛው ሰናይ ምሽት🙏🙏🙏🙏
@livlav
አንድ እያስከፋ ደስ የሚያሰኝ ዜና ሰማሁ በግፍ የተገደለው ልጃችን በአለም እጅግ ትልቁ የሆነው ግራሚ አዋርድ ላይ መነሳቱን እና ታሳቢ መደረጉ ደስ ብሎናል ትልቅም ድል ነው። ማን ያውቃል ባለ ትልቅ ተሰጥኦ ወጣት ነበር የተሻለ ሰርቶ ተወዳዳሪ መሆን ሚችል ታላቅ ሰው ነበር💔💔💔 ነብስ ይማር ጀግናው🕯🕯🕯
በሌላ በኩል ደግሞ በእግር ኳስ ተንታኝነት እና ጋዜጠኝነት የምንወደው እና ምናደንቀው መንሱር አብዱል ቃድር የፈረንሳይ ሚድያ በሆነው ካናል ፕላስ ቻናል ላይ ስራ ከሰሞኑን እንደ ሚጀምር ሰምተናል እኛም ጀግናው ይገባካል በርታልን ከነ ጋሽ ይድነቃቸው ተሰማ ተርታ ተሰልፈክ የሀገርክን ስም እንደ ምታስጠራ ተስፋ እናደርጋለን❤️🙏🙏
እኔም ለምሽት ይችን ልበላቹ ብዬ ነው ነገም ሌላ ቀን ነው በሌላ ዝግጅቶች የምንቀርብ ይሆናል እስከዛው ሰናይ ምሽት🙏🙏🙏🙏
@livlav
HTML Embed Code: