TG Telegram Group Link
Channel: ተዋህዶ ሀይማኖቴ ፫
Back to Bottom
Forwarded from amen Shibe
ደስ የሚል ስራ እየተሰራ ነው

በየአካባቢክ ተደራጅ ቤተክርስቲያን እና እራስክን ለመጠበቅ ተዘጋጅ እንደ ሀገር በውስጥ እየተሰራ ነው። ሙስሊሞች በሰሩት አገር በማወክ ሳይሆን በማቃጠል መንገድ ሳይሆን በራሳችን መንገድ አገሪቷን የመቆጣጠር ሳይሆን አገሪቷን እስከማስተዳደር። ነገር ግን አሁን የሚቀድመውን እናስቀድም

1, ንስሃ ግባ

2, ቤተክርስቲያን እና እራስክን ለመጠበቅ ተዘጋጅ

3, ገንዘብክን ከሌላ ባንክ አውጥተክ አቢሲኒያ አስገባ

4, ከሙስሊም ምንም አትግዙ ? ከየት ልግዛ እንዳትሉ

5, ቤተክርስቲያን ተመላለሱ

6, የሽብር ወሬ ስትሰሙ ድንግጥ እንዳትሉ

7, ዘወትል ለሊት ፀልይ

8, በየሶሻል ሚድያው ደፍራቹ ተናገሩ የሚናገሩትን ሼር ላይክ አድርጓቸው ፅንፈኛ መጥቶ ሲሳደብ ብሎክ አድርጉት ለማሸማቀቅ ስለሚፈልጉ

9, እንደ ቅዱስ ዮሐንስ እስከ መስቀል ተከተለው ጌታም አያሳፍርክም እናቱን ይሸልምካል።

10, ከሙስሊም ሶሻል ሚድያ ውጡ። እነሱን አትከተሉ።

በተረፈ አትዘናጉ እንደ አባቶቻችን ጀግና እንሁን ድልድይ መሆናችን ካልቀረ መስመር አስይዘን እንለፍ ደሞ ከዚ በሃላ ሰማዕትነትም ብቻ ሳይሆን የምናቀው እንደነ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንደነ ቅዱስ መርቆሪዎስ ጦረኛ መሆንም እናውቃለን።

አንድ ነገር ሲያደርጉ ሶስት እጥፍ ማድረግ አያቅተንም እነሱ ተደራጅተው መስኪድ ባስቀመጡት ገጀራ ተማምነው ሲመጡ አንተ ዋቻሞ ላይ እንዳየሃቸው የአማራ የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ፌደራሉ ዘመናዊ መሳሪያ ይዘው ሲተኩሱ እነሱ መሬት ስር ተደብቀው በዲንጋይ ባሯሯጧቸው ጀግንነት ተምረህ አንተም ባለህ ነገር አስሩን ማሯሯጥ ትችላለህ። ከዚ በሃላ እውነታውን እየተጋፈጥን መሄድ ነው።

አባቶች ሰልፍ ውጡ ካሉን ወንድ የሆነ ከንቲባ ይሰርዘዋል። አገሪቷ ሰው አልባ ትሆናለች እንጂ ከዚ በሃላ ሲገሉን ሲያቃጥሉብን ዝም የለም። አርፈው ይቀመጣሉ ብላቹ እንዳትዘናጉ እነሱ ቀን እየጠበቁ ነው። ሲጨንቃቸው ከሌላ ክልል አምጥተው አሸባሪዎችን ሊያሰፍሩ እና ሊያበጣብጡ ይችላሉ። እሚያመጡት ሁላ እንደ ኦርቶዶክስ ጀግና አይደለም ፈሪ እና ጭለማን ተገን የሚያደርጉ ናቸው።

እንደልደታ ልጅ ሰፈርክን አስከብር ከእራትም ከእንቅልፍም ልደትዬ ትቀድማለች ብሎ ወጣ ድምፃቸውን ሳያሰሙ አለፉ። እንዲ ለቤተክርስቲያን ስትቆም አንተ ባለህበት ማለፍ ይፈራሉ።

ይሄንን ፅሁፍ በየሚድያቹ ልቀቁት ሼር ተደራረጉ ከዚ በሃላ በሆሉም ነገር እንዴት እንደምንቆጣጠር እናየዋለን።
// አዳም ምን ይል ይሆን \\
የመጀመሪያው ሰው
   ዝንጀሮ ነበረ
  ከእለታት በኋላ
እየተቀየረ እየተቀየረ
 የፍጥረታት አባት
   አዳምን መሰለ
 ይህን አውቆ ቢሆን
አዳም ምን ይል ይሆን

ነጭነት ንጉስ ነው
ጥቁር ደግሞ ባርያ
ታላቅ ቋንቋ እንትን ነው
   ታናሽ የነእንትና
   በብሔር በጎሳ
  በአገር ተከፋፍለን
  ይህን አውቆ ቢሆን
አዳም ምን ይል ይሆን

    ሰውና እንስሳ
   አንድ ላይ ሲ፡ዳሩ
  ወንድ ከወንድ ጋር
  ሴት ከሴት እያሉ
  ተፈጥሮን ታሪክን
  እረስተው ሲኖሩ
   እንትና ይገደል
ሺ አመት ይንገስ እሱ
  የኔ አምነት ትክክል
    ህግን እየጣሱ
    ባልኖሩበት ሰአት
በታሪክ አሻራ ውለታ እየረሱ
   በዛኛው ጊዜ ቂም
    ዛሬን ሲያቆሽሹ
   ይህን አውቆ ቢሆን
አዳም ምን ይል ይሆን

       ልገምት

አዳም: ምን አቅም አለኝ እኔ
እንዴትስ ያምኑኛል
ፈጣሪ እንኳን መጥቶ
ሰቅለው ገለውታል
#ተፈፀመ

ነብሴን ጨፈለ'ኳት - ስጋዬ አስገድዶኝ
ለኔ ብሎ ሲሞት - ለእርሱ መኖር ከብዶኝ
Channel photo updated
Channel photo updated
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያ ስጋችን ናት ቤተክርስትያን ደሞ ነፍሳችን ናት💚💛❤️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😭😭😭😭😭😭😭
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቤተክርስትያን የቋንቃ ችግር የለባትም 💚💛❤️
Forwarded from Meliekte S.
«ተሸክሜህ ነው!»

❖ በበርሃ ይሄድ የነበረ ሰው ወደ ኋላው ዞሮ ሲያይ ከእርሱ ሌላ አንድ ጥላ ይመለከታል፤ የዚህም ጥላ ነገር አሳስቦት የማን እንደ ሆነ ያመለክተው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ እግዚአብሔርም "ከኋላህ የተመለከትከው ጥላ የእኔ ነው፤ አንተን እየጠበኩህ እንደሆነ ታውቅ ዘንድ ይህን ምልክት አሳየውህ" አለው፤ ያም ሰው ፈጣሪው ከእርሱ ጋር እንዳለ በመስማቱ እጅግ ደስ እያለው ጉዞውን ቀጠለ፤ ጥቂትም እንደተጓዘ ወጣ ገባ የሆነ በጣም አስቸጋሪ መንገድ አጋጠመው፤ ሰውየውም ያን አስቸጋሪ መንገድ እንደ ምንም ብሎ ለመውጣት ታገለ፤ በትግሉ መካከል ግን ወደ ኋላው ዞር ብሎ ቢመለከት እንደ ቀድሞው ሁለት ጥላዎች ሳይሆን አንድ ጥላ ብቻ ቀርቶ ታየው፤ ከዚያ ፈታኝ መንገድ እንደ ምንም ብሎ ከወጣ በኋላም፣ በታላቅ ኃዘን ሆኖ እየተበሳጨ ፈጣሪውን እንዲህ ሲል ጠየቀው "ምንም ችግር ባልገጠመኝ በሰላሙ ጊዜ "ከአንተ ጋር ነኝ ስትል ጥላህን አሳየኸኝ፣ የአንተ እርዳታ በሚያስፈልገኝ ጊዜ ግን ራስህን ሰወርክብኝ፤ ይከተለኝ የነበረውን ጥላም ዘወር ብዬ ባየው አጣኹት፤ ለምን ተውከኝ?"


❖ እግዚአብሔርም "በመከራህ ጊዜ ጥላዬን ያጣኸው ትቼህ እኮ አይደለም፤ ተሸክሜህ ነው!" ብሎ መለሰለት፤ ክፉውን ዘመን በክንፈ ረድኤቱ ተሸክሞ የሚያሻግረን እግዚአብሔር ነው፤ እርሱ አይተወንም፤ አይንቀንም፤ እኛም ከእርሱ ውጭ ተስፋ የምናደርገው የለንም።


በዲያቆን አቤል ካሳሁን
Forwarded from ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ (£itsum)
ልጅ ያሬድ የተባለውን ግለሰብ በህግ
ለመጠየቅ የሚያስችል ሥራ እየተሰራ ነው።
***
ሐሴ ፳፮ ቀን ፳፻ ፲ወ፭ ዓ.ም
***
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
**

ባለፉትናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ቅጥር ውስጥ በመግባት ከእምነቷ ውጭ የሆነ መዝሙር የዘመረች ወጣት የፈጸመችው ተግባር ጥፋት መሆኑን አምና በፈጸመችው ጥፋት በመጸጸት በቅድስት ቤተ ክርሰቲያን አውደ ምህረት ተገኝታ ይቅርታ መጠየቋን ተከትሎ ልጅ ያሬድ የተባለ ግለሰብ እንኳን የኃይማኖት ሀገር በሆነችው ኢትዮጵያ ቀርቶ እምነት የለሽ በሚባሉት ሀገራት የማይደረግ የድፍረት ስድብና አጋንታዊ የሆነ ጸያፍ ቃላትን በመጠቀም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ በማህበራዊ ድህረ ገጹ ላይ በተደጋጋሚ ያስተላለፈውን መልዕክት ተመልክተነዋል።

በዚህ ድፍረት የተሞላበት ድርጊትም በርካታ ኦርቶዶክሳውያን አዝነዋል፣አልቅሰዋል፣ በድርጊቱ ክፉኛ በመበሳጨትም ከፍትህ አደባባይ ፍርድ
እንደሚጠብቁ በተለያየ መልኩ እያሳወቁ ናቸው።

ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስን መስቀል ሁሌ መሸከም የየዕለት ተግባሯ ቢሆንም ከ፷ሚሊዮን በላይ ተከታይ ያላትንና ላለፉት ሁለት ሺህ ዘመናት ሀገርን በፍቅርና በስነምግባር ጥላ ሥር ሰብስባ ያኖረች ቤተ ክርስቲያን መሆንዋ እየታወቀ በእንዲህ አይነት በወረዳና ተሰምቶ በማያውቅ ድፍረት ቤተክርስቲያንን በመስደብ ሕዝበክርስቲያኑን ለማሳዘን መሞከር እጅግ አደገኛ ተግባር ነው።

ቤተክርስቲያንም ይህን ጸያፍ ተግባር የፈጸመና የተሳደበን ግለሰብ በዝምታ ማለፍ ስለማይገባት ጉዳዩን በህግ መምርያ በኩል በመከታተል ተገቢውን ሁሉ የምታደርግ መሆኑን ከወዲሁ እየገለጸች በህግ መምሪያችንና በህግ ባለሙያዎቻችን አማካኝነት አስፈላጊውን ሁሉ እስክታደርግ ድረስ ምዕመናን ከቅድስት ቤተክርስቲያን የተማራችሁትን ትዕግስትና ትህትናን መሰረት ባደረገ አግባብ በፍጹም ክርስቲያናዊ ጨዋነት እንድትጠብቁና በጉዳዩ ዙሪያ ከጸጥታ ከአካላት ጋር በትብብርና በአንድነት በመጠቆም እንድትተባሩ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።

https://hottg.com/OrthodoxAmero
https://hottg.com/OrthodoxAmero
https://hottg.com/OrthodoxAmero
የፌስ ቡክ ገጼ በሌሎች ሰዎች hack ተደርጎአል የምታዩትን ቪድዮ ጨምሮ ማስመለስ እስከምችል ድረስ ፖስቱ የእኔ አይደለም::

Henok Haile
Forwarded from Adisu Tilahun
Channel photo updated
Forwarded from meknyatum ።
Channel photo updated
HTML Embed Code:
2024/05/16 21:14:02
Back to Top