"ነሐሴ 26፦ ይህች ዕለት የታላቁ ቅዱስ አቡነ ሀብተማርያም በዓለ ፅንሰታቸው ናት” በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ታላቁ ጻድቅ አቡነ ሀብተማርያም የተወለዱት በመንዝ አውራጃ ልዩ ስሙ የራዊ በተባለ ቦታ ሲሆን የአባታቸው ስም ፍሬ ብሩክ የእናታቸው ስም ዮስቴና ይባላል፡፡ ከታላቁ የተጋድሎ አርበኛ ፃድቅ አባታችን ቅዱስ ሀብተማርያምና በዚህች ዕለት ከሚታሰቡ ሌሎች ቅዱሳንና ሰማዕታትም ቃልኪዳን ፣ ረድኤት ፣ በረከት ያሳትፈን! አሜን!
➙ አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ ◈ hottg.com/christian930
>>Click here to continue<<