TG Telegram Group & Channel
ኢትዮጵ | United States America (US)
Create: Update:

እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ትንሣኤና ዕርገት በሰላም
አደ ረሳችሁ።ይህን ክብረ በዓል አስቀድመው ያከበሩት፦የትንሣኤዋ እና የዕርገቷ
የዓይን ምስ ክሮች የሆኑት ቅዱሳን መላእክት እና ቅዱሳን ሐዋርያት
ናቸው።በዚህች ዕለት ልጇ ወዳጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን መላእክትን እና
ቅዱሳን ነቢያትን አስከትሎ በመውረድ ሠራኢ ካህን ሆኖ
ቀድሶአል፥እመቤታችንም በልጇ እጅ ቆርባለች።ከዚህ በኋላ በዕርገት ወደ ራሱ
ወስዶአታል።እግዚአብሔር እንኳን እናቱን ባሮቹን ሄኖክን እና ኤልያስን እንኳ
መላእክቱን ልኮ ወደ ሰማይ ወስዶአቸዋል።ዘፍ፡፭፥፳፬፣፪ኛ፡ነገ፡፪፥፲፩።ለእርሷ
ሲሆን ግን እርሱም ጭምር ወረደ።"ወአልቦ ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ
ዘወረደ እምሰማይ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።ወደ ሰማይ የወጣ የለም፥ወደ ሰማይ
የወጣው ከሰማይ የወረደው ክርስቶስ ነው እንጂ።"የሚለው፦"የወጣውም
የወረደውም አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው፤" ለማ ለት ነው። አንድም ሰማያዊ
ሀብትን፥ሰማያዊ ዕውቀትን ገንዘብ ያደረገ የለም።ሰማያዊ ሀብትን፥ሰማያዊ
ዕውቀትን ገንዘብ ያደረገው ከሰማይ የወረደው ክርስቶስ ነው እንጂ፤" ለማለት
ነው።ዮሐ፡፫፥፲፫።የበዓሉን በረከት ያሳድርብን።መጪውን ዘመን ዘመነ ማቴዎስን
መከራችን የሚያበቃበት ዘመን ያድርግልን፥አሜን።


👉እርሶ ያወቁትን እውቀት ሌሎች ያውቁ ዘንድ ቻናላችንን ሼር በማድረግ ጓደኛዎን ይጋብዙ

ቻናላችንን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇 👇👇👇👇👇
@ethiopianissm @ethiopianissm
@ethiopianissm @ethiopianissm
@ethiopianissm @ethiopianissm

እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ትንሣኤና ዕርገት በሰላም
አደ ረሳችሁ።ይህን ክብረ በዓል አስቀድመው ያከበሩት፦የትንሣኤዋ እና የዕርገቷ
የዓይን ምስ ክሮች የሆኑት ቅዱሳን መላእክት እና ቅዱሳን ሐዋርያት
ናቸው።በዚህች ዕለት ልጇ ወዳጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን መላእክትን እና
ቅዱሳን ነቢያትን አስከትሎ በመውረድ ሠራኢ ካህን ሆኖ
ቀድሶአል፥እመቤታችንም በልጇ እጅ ቆርባለች።ከዚህ በኋላ በዕርገት ወደ ራሱ
ወስዶአታል።እግዚአብሔር እንኳን እናቱን ባሮቹን ሄኖክን እና ኤልያስን እንኳ
መላእክቱን ልኮ ወደ ሰማይ ወስዶአቸዋል።ዘፍ፡፭፥፳፬፣፪ኛ፡ነገ፡፪፥፲፩።ለእርሷ
ሲሆን ግን እርሱም ጭምር ወረደ።"ወአልቦ ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ
ዘወረደ እምሰማይ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።ወደ ሰማይ የወጣ የለም፥ወደ ሰማይ
የወጣው ከሰማይ የወረደው ክርስቶስ ነው እንጂ።"የሚለው፦"የወጣውም
የወረደውም አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው፤" ለማ ለት ነው። አንድም ሰማያዊ
ሀብትን፥ሰማያዊ ዕውቀትን ገንዘብ ያደረገ የለም።ሰማያዊ ሀብትን፥ሰማያዊ
ዕውቀትን ገንዘብ ያደረገው ከሰማይ የወረደው ክርስቶስ ነው እንጂ፤" ለማለት
ነው።ዮሐ፡፫፥፲፫።የበዓሉን በረከት ያሳድርብን።መጪውን ዘመን ዘመነ ማቴዎስን
መከራችን የሚያበቃበት ዘመን ያድርግልን፥አሜን።


👉እርሶ ያወቁትን እውቀት ሌሎች ያውቁ ዘንድ ቻናላችንን ሼር በማድረግ ጓደኛዎን ይጋብዙ

ቻናላችንን ይቀላቀሉ
👇👇👇👇👇 👇👇👇👇👇
@ethiopianissm @ethiopianissm
@ethiopianissm @ethiopianissm
@ethiopianissm @ethiopianissm


>>Click here to continue<<

ኢትዮጵ




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)