#ቡድሂዝም_መስራቾቹ_ኢትዮጵየዊ_ጥቁሮች_______________________________#Buddha የሕንድ ቡድሂዝም መስራች ሰው ጥቁር አፍሪካዊ ለዛውም የኢትዮጵያ የዘር ሃረግ ያለው ሰው እንደነበር ብዙ ጥናቶች እየወጡ አጀብ እያስባሉ ነው።
በቡድሃ ቤተመቅደሶችና በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙት ጥንታዊ ለአምልኮ ግልጋሎት የሚውሉ ሐውልቶቹ ለዛ ነው ፀጉሩ ቁጥርጥር እንደተሰራ አይነት፣ ሰፋፊ ደፍጣጣ አፍሪካዊ አፍንጫ፣ ከርዳዳ ፀጉር ፣ወፍራም ከንፈር ያለውና ጆሮው በሰፊው የተበሳ (የተቀደደ ልክ አሁን የደቡብ ጎሳዎች ሃመሮች ቡርጂዎች እንደሚያደርጉት ያለ ቅድ) በብዛት በጥቁር ወይም ወርቃማ ቀለም ተገንብተው የሚታዩት።
በየትኛውም የብድሃ ታሪክ ላይ Buddha እንደ ነጭ ማንነት ተገልፆ አይገኝም።
የመጀመሪያዎቹ ስለ ቡድሃ conceptualized በማድረግና ጥቁሩን ቡድሃ ማምለክ የጀመሩት ጥቁሮች ሲሆኑ ሃሳቡንም ወደ መካከለኛው ምሥራቅ በመውሰድ የመጀመሪያዎቹ የሓይማኖቱ መልዕክተኞችም ሆነዋል።
Buddha ከ Sakya ጎሳ ከNagra ነገድ የሆነ የበራለት ሰው ነው። አስተምሕሮቶቹ ማጠንጠኛም እኩልነት፣ ነፃነት፣ ወንድማማችነት የተባሉ ናቸው።
በአእምሮ ኃይል ንቃተ ህሊና በመጠቀም የአእምሮን ኃይል መጠቀምን ያስተምራል።
Golden Rule የተባለ መሰረት ሲኖረው ክርስትና ከመመስረቱ ከ 500 ዓመታት በፊት በ Middle East (Afrika) ትቋቁሟል።
በነገራችን ላይ Buddha ሥም አይደለም The Enlightened "የበራለት" Blessed One "የተባረከ" To Become Awake "የነቃ ማለት ነው።
በክፍለዘመናት ውስጥም Buddhas ለመሆን የበቁ እንደ Gautama, Sakayanumi, and Siddhartha የመሳስሉ አሉ።
ከነዚህም ውስጥ በሕንድ መፅሐፍ ውስጥ 10 ያኽል ጥቁር Buddhas እንዳሉ ተጠቅሰዋል።
ጥቁር Buddhist missionaries (መልዕክተኞች) ለ China, Japan እና ሌሎች ሃገሮች በተለይ Ashoka በተባለው ጥቁር ንጉሥ አገዛዝ በአውሮፓና በብሪታንያ አስተምዕሮቶቹን አስፋፍተዋል።
Buddhism ሩቅ ምሥራቅ ላይ ጃፓን ወይም ቻይና አልተጀመረም በሕንድ እንጂ። ቀስ በቀስ ወደ እስያ ተስፋፋ።
የቡድሂዝም መስራቾች ከ50,000 ዓመታት በፊት ከኢትዮጵያ የተሰደዱ ጥቁር አፍሪካውያን እና የ Indus Valley Civilization ማስራቾች ናቸው።
ሁለት አይነት የሰው ልጅ ሥልጣኔ መሥራቾችና በዓለም የተንሰራፉ ጥቁሮች አሉ።
1_Nubian ሰፋ ያለ ፊት፣ ከርዳዳ ፀጉር ያላቸው።
2_Dravidian ሉጫ ፀጉርና ቀጥ ያለ አፍንጫ ያላቸው ናቸው። ሁለቱም ግን መሰረታቸው አፍሪካ ናት።
ኢትዮጵያውያውያንም የመጀመሪያውን ከአፍሪካ ወደ አለም ፍልሰትንን አነሳስተዋል።
ሁለተኛው ፍልሰት በ Australian Aboriginal ተደርጓል።
ይኽውም በሁለቱ ቡድኖች የተደረገ ቅልቅል "the people of the Indus Valley" ን አስገኝቷል። በኃላም "the Mediterranean Black Mongoloid" ዘሮች ከነዚሁ ጋር ተቀላቅለው India (which means Black) አስገኝተዋል።
በ Buddha ጊዜ 2,500 ዓመታት በፊት (500 B.C.) አፍሪካውያን የዓለምን ኃያልነት ተቆጣጥረው ነበር። ከ 500 ዓመታት በፊት Aryans የተባሉት ነጮች ሰሜናዊት ሕንድን በመቆጣጠር ጥቁሮቹን ወደ ደቡባዊት ሕንድ አሸሿቸው። ኃያልነቱንም ተቆጣጠሩ።
#ሕንድን_የመሰረቱ_ጥቁር_ኢትዮጵያኖች_የሚደርስባቸው_አሰቃቂ_ግፍበወታደራዊ ሥልታቸው ጥንካሬ በቀላሉ Black Nagas ማሸነፍ ያልቻሉት ነጮች ያደረጉት የጥቁሮቹን ጥንታዊ ማንነት፣ እምነትና ፅሁፎቻቸው መበረዝና በራሳቸው ኑፋቄ መቀየርና ጥቁሮቹን አሳንሶ መግለፅ ነበር።
ይኽ
#anti-Black እንቅስቃሴ
#Brahmanism ተብሎ ይጠራል። በሌላ ስሙ
#Hinduism "the greatest curse to the Blacks (Sutras) of India" ይሉታል።
ይኽ Aryan Hindu (ነጮች) ፈጠራ ሐይማኖት ለዘረኝነት እውቅና የሰጠና የቀደምት ሕንድ ጥቁሮችን አእምሮን፣ አካልን፣ መንፈስን በቁጥጥር ሥር ለማድረግ የተቋቋመ ሴራ ነው።
ይኽ
#Brahmin አሁን ድረስ ሕንድ ውስጥ የሚታይ የጉልበት ብዝበዛን ያመጣና እራሳቸውን ከሕብረተሰቡ በላይ ነን “Untouchables” ብለው በሚያስቡና በተቃራኒው “the heavily exploited, degraded, humiliated, slave-like, impoverished so called who carry the weight of the entire population on their shoulders, are at the bottom rung of this social ladder” በሚባሉ አስከፊ ጭቆናን አሜን ብለው በተቀበሉ ማሕበረሰቦች ተሞላች።
ሕንድ በአራት አስገራሚ ማሕበረሰቦች ተዋቅራለች
1. Brahmins (priesthood)
2. Kshatriyas (the warrior class)
3. Vaishyas (the merchant class)
4. Sudras / Untouchables / Outcastes, (the hated ones who refused to compromise or surrender to Aryan dominance).
ከነዚህ ውስጥ አራተኞቹ "The outcasts" የተባሉት ደግሞ
▶ የሞቱ እንስሳት እንዲመገቡ የሚገደዱ
▶ በሠባራ ገል ብቻ መመገብ የሚፈቀድላቸው
▶ በአንገታቸው ዙሪያ ኮዳ መሳይ ነገር የሚያንጠለጥሉ ይኽውም በካይ ነው ተብሎ ሚታመነው ምራቃቸውን ያጠራቅሙበት ዘንድ ነው።
▶ ሲራመዱ የተውትን ዱካቸውን ሚጠርጉበት ይዘውም ይጓዛሉ ይኽ ደግሞ ማንም ሰው ዱካቸውን ማቋረጥ የተከለከለና በካይም ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው።
▶ ወደ ነጮች መኖሪያ መግባት የሚችሉትም በምሽት ብቻ ሲሆን ምክንያቱም ጥላቸው እርጉም ነው ስለሚባል ነው።
▶ ጥቁሮቹ አይነምድር ያፀዳሉ የሟቾችንም ልብስ ይለብሳሉ።
▶ ሴቶቻቸውም በሴትኛ አዳሪነት ይሰማራሉ።
ይኽም ሥርዓት በ Brahmin religion ፍቃድ ያለውና Hinduism የሚባለው ነው።
በጥቁር ሕንዳውያንና በነጭ ወራሪዎች ዘንድ በተደረገ ፍልሚያና በጦርነቱና በ
#Brahminism መነሳት መካከል ጥቁሩ
#Buddha እና
#Buddhist አስተምህሮቾቹን ቀስበቀስ በማጥፋት ተሐድሶ
#reformist በሚል
#Hinduism የተባለውን ሴጣናዊ ፈጠረ።
ጥቁሩ ንጉሥ King Ashoka and Buddha የነጮችን Aryan ወረራ ተፋልመዋል የ Black Naga Indians back
ሥልጣኔ ወደነበረበት ለመመልሥም ጥረዋል።
በራሳቸው ባንዳ ጥቁሮች፣ በአንድነት ማጣት በነጮቹ መሰሪነት ከፋፋይነት የከሰሙ ህዝቦች ሆነዋል።