TG Telegram Group & Channel
Amazing facts | United States America (US)
Create: Update:

#14_የአፍሪካ_ሃገሮች_ለፈረንሳይ_ግብር_እንደሚከፍሉ_ያዉቃሉ??
----------------------------------------------------------------

በፈረንሳይ አስገዳጅነት #Colonization_tax የተባለ #ድሃ_አፍሪካ ሃገራት ከቀኝ ግዛት ከተላቀቁ በኃላ እንኳ ከሚዘረፉት አንጡራ የተፈጥሮ ሃብት በተጨማሪ ረብጣ ዶላርም ከ1960-አሁን 2021 ድረስ ግብር እየከፈሉ ይገኛሉ። ሃገራቶቹ የሚከተሉት ናቸዉ

1)ቤኒን
2)ቡርኪናፋሶ
3)ጋቦን
4)ጊኒ-ቢሳው
5)አይቮሪ-ኮስት
6)ኮንጎ-ብራዛቪል
7)ማሊ
8)ኒጀር
9)ሴኔጋል
10)ቶጎ
11)ማህከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ 12)ኢኳቶሪያል-ጊኒ
13ካሜሮን እና
14)ቻድ ናቸው።

ይህ በጥንቃቄና በዘዴ የተዋቀረ "Compulsory Solidarity" 14 የአፍሪካ ሃገሮችን ያካተተ ሲሆን ግዴታውም በቅኝ ግዛትና በባርነት ወቅት ፈረንሳይ ለገነባቻቸው መንገዶች መሰረተ ልማቶች ላወጣቻቸው ወጪዎች ካሳ ይሆናት ዘንድ ከነዚህ አፍሪካ ሃገሮች ከውጭ ምንዛሪና ተቀማጫቸው ላይ 65% ለፈረንሳይ ቀጥታ Treasury ድጎማ ያስገቡላታል (500billion$)... ይህ ብቻ ሳይሆን 20% financial Liability ይከፍላሉ ይህ ማለት ከጠቅላላ ገቢያቸው 15% ብቻ ነው ለራሳቸው ሚያውሉት ማለት ነው።
ገንዘብ ካስፈለጋቸውም ብድር ከፈረንሳይ መንግስት የራሳቸውን ብር መልሰው ይበደራሉ ይህ እንግዲህ ከ1960 G.C ጀምሮ እየተተገበረ ያለ ግፍ ነው።

#ለምን_አንከፍልም_አይሉም?
ቀላል የሚመስል ጥያቄ ነው። ሴራው ግን ውስብስብና በተንኮል የታጨቀ ግፍ ነው።
#ሴኩ_ቱሬ_የጊኒ_ፕሬዝደንት ሞከረ "አልከፍልም እንቢ!" አለ ከኮሎኒ ኢምፓየርም እራሱን አገለለ...
ፈረንሳይ ተቆጣች በጊኒ ያለው የፈረንሳይ ጦርና አስተዳደር ሁሉንም ነገር "በፈረንሳይ ኃብት የተገነባ" ያሉትን ሁሉ ማውደም ጀመሩ 3000 ፈረንሳውያን ሃገሪቷን ጥለው ሲሄዱ ተንቀሳቃሽ ንብረት አንድም አልቀራቸውም ማይንቀሳቀሱትን ት.ቤት፣ሆስፒታል፣መንገድ፣ህንፃዎችን #አወደሙ። መድኃኒት፣መኪኖችን፣ትራክተሮችን፣መፅሐፍትን #አቃጠሉ። እንስሳት በሬዎች ላሞች ፈረሰችን #ገደሉ። በመጋዘኖች ያሉትን እህሎች #ቀበሩ_መረዟቸው። ሃገሪቱን እንዳልነበረች አደረጓት።
ይህም የሆነው ማንም ሃገር ፈረንሳይ ላይ አምፃለሁ ቢል የጊኒ እጣ እንደሚደርሰው ማስጠንቀቂያ ነው።
የጊኒው ሴኮ ቱሬን "we prefer freedom in poverty to opulence in slavery" የሚለውን መፈክር ማንም ሃገር በፍርሃት ሊያስቀጥለው አልወደደም።

#በ 612$ #መፈንቅለ_መንግስት
የቶጎው ተመራጭ ፕሬዝደንት Olympion የራሱን መገበያያ ማተም ከጀመረ በሦስተኛው ቀን ፈረንሳይ ባሰማራቻቸው #የገዛ_ወታደሮቹ ተገደለ። ለገዳዮቹም ፈረንሳይ በኢምባሲዋ በኩል #612_ዶላር ጎሽ! ብላ ከፍላቸዋለች።
Olympion ህልሙ ነፃ፣ራሷን የቻለች አዳጊ ቶጎን መገንባት ነበር። ፈረንስይ ሃሳቡን አልወደደችለትም እንጂ...

#መፈንቅለ_መንግስት
ባለፉት ሃምሳ አመታት በ26 አፍሪካ ሃገራት ውስጥ ከተደረጉት 67 መፈንቅለ መንግስታት 16ቱ የፈረንሳይ የቀድሞ ቀኝ ግዛት ሃገሮች ውስጥ ነው። ይህ ማለት 67% መፈንቅለ መንግስታት የተደረጉት በፈረንሳይ ድጋፍ ነው ማለት ነው።

#የግፍ_ክፍያዎች
1. #Colonial_Deb~ ፈረንሳይ ለገነባቻቸው መሰረተ ልማቶች የሚከፈል።
2. #Automatic_Confiscation of national reserve~ ሃገራቱ ብሔራዊ መጠባበቂያ ገንዘባቸውን France Central Bank ማስቀመጥ።
3. #Right of First refusal (raw or Natural Resource)
ፈረንሳይ በሃገራቱ መሬት ላይ ያለን የትኛውንም የተፈጥሮ ኃብት ቀድማ የመግዛት መብት አላት "አልፈልገውም" ካለች ብቻ ነው ሌላ ገበያ ማፈላለግ ሚጀምሩት።
4. #Priority_to_France~ የፈረንሳይ ካምፓኒዎች የህዝብ መገልገያ የሆነን የትኛውም ህንፃ ቅድምያ የማግኘት መብት አላቸው።
5. #Military_Equipment & Trainings~ የትኛውም ወታደራዊ ስልጠናም ሆነ ቁሳቁስ በፈረንሳይ በኩል ብቻ ነው በክፍያ ማግኘት ሚችሉት። ፈረንሳይ ወታደሮቿን ማሰማራት ቤዝ ማግኘት ትችላለች። ፈረንሳይ ችግር ካጋጠማትም ከጎኗ የመቆም ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
6. #Obligation of French Language~ አፀያፊ ባህልም ቢሆን።
7. #Report~ ለፈረንሳይ ዓመታዊ ሪፖርት የማቅረብ ግዴታም አለባቸው።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#እኛ_ኢትዮጵያዊያን_ከቅኝ_ግዛት_ነፃ_የሆንነዉ_በነፃ_አይደለም💪

#14_የአፍሪካ_ሃገሮች_ለፈረንሳይ_ግብር_እንደሚከፍሉ_ያዉቃሉ??
----------------------------------------------------------------

በፈረንሳይ አስገዳጅነት #Colonization_tax የተባለ #ድሃ_አፍሪካ ሃገራት ከቀኝ ግዛት ከተላቀቁ በኃላ እንኳ ከሚዘረፉት አንጡራ የተፈጥሮ ሃብት በተጨማሪ ረብጣ ዶላርም ከ1960-አሁን 2021 ድረስ ግብር እየከፈሉ ይገኛሉ። ሃገራቶቹ የሚከተሉት ናቸዉ

1)ቤኒን
2)ቡርኪናፋሶ
3)ጋቦን
4)ጊኒ-ቢሳው
5)አይቮሪ-ኮስት
6)ኮንጎ-ብራዛቪል
7)ማሊ
8)ኒጀር
9)ሴኔጋል
10)ቶጎ
11)ማህከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ 12)ኢኳቶሪያል-ጊኒ
13ካሜሮን እና
14)ቻድ ናቸው።

ይህ በጥንቃቄና በዘዴ የተዋቀረ "Compulsory Solidarity" 14 የአፍሪካ ሃገሮችን ያካተተ ሲሆን ግዴታውም በቅኝ ግዛትና በባርነት ወቅት ፈረንሳይ ለገነባቻቸው መንገዶች መሰረተ ልማቶች ላወጣቻቸው ወጪዎች ካሳ ይሆናት ዘንድ ከነዚህ አፍሪካ ሃገሮች ከውጭ ምንዛሪና ተቀማጫቸው ላይ 65% ለፈረንሳይ ቀጥታ Treasury ድጎማ ያስገቡላታል (500billion$)... ይህ ብቻ ሳይሆን 20% financial Liability ይከፍላሉ ይህ ማለት ከጠቅላላ ገቢያቸው 15% ብቻ ነው ለራሳቸው ሚያውሉት ማለት ነው።
ገንዘብ ካስፈለጋቸውም ብድር ከፈረንሳይ መንግስት የራሳቸውን ብር መልሰው ይበደራሉ ይህ እንግዲህ ከ1960 G.C ጀምሮ እየተተገበረ ያለ ግፍ ነው።

#ለምን_አንከፍልም_አይሉም?
ቀላል የሚመስል ጥያቄ ነው። ሴራው ግን ውስብስብና በተንኮል የታጨቀ ግፍ ነው።
#ሴኩ_ቱሬ_የጊኒ_ፕሬዝደንት ሞከረ "አልከፍልም እንቢ!" አለ ከኮሎኒ ኢምፓየርም እራሱን አገለለ...
ፈረንሳይ ተቆጣች በጊኒ ያለው የፈረንሳይ ጦርና አስተዳደር ሁሉንም ነገር "በፈረንሳይ ኃብት የተገነባ" ያሉትን ሁሉ ማውደም ጀመሩ 3000 ፈረንሳውያን ሃገሪቷን ጥለው ሲሄዱ ተንቀሳቃሽ ንብረት አንድም አልቀራቸውም ማይንቀሳቀሱትን ት.ቤት፣ሆስፒታል፣መንገድ፣ህንፃዎችን #አወደሙ። መድኃኒት፣መኪኖችን፣ትራክተሮችን፣መፅሐፍትን #አቃጠሉ። እንስሳት በሬዎች ላሞች ፈረሰችን #ገደሉ። በመጋዘኖች ያሉትን እህሎች #ቀበሩ_መረዟቸው። ሃገሪቱን እንዳልነበረች አደረጓት።
ይህም የሆነው ማንም ሃገር ፈረንሳይ ላይ አምፃለሁ ቢል የጊኒ እጣ እንደሚደርሰው ማስጠንቀቂያ ነው።
የጊኒው ሴኮ ቱሬን "we prefer freedom in poverty to opulence in slavery" የሚለውን መፈክር ማንም ሃገር በፍርሃት ሊያስቀጥለው አልወደደም።

#በ 612$ #መፈንቅለ_መንግስት
የቶጎው ተመራጭ ፕሬዝደንት Olympion የራሱን መገበያያ ማተም ከጀመረ በሦስተኛው ቀን ፈረንሳይ ባሰማራቻቸው #የገዛ_ወታደሮቹ ተገደለ። ለገዳዮቹም ፈረንሳይ በኢምባሲዋ በኩል #612_ዶላር ጎሽ! ብላ ከፍላቸዋለች።
Olympion ህልሙ ነፃ፣ራሷን የቻለች አዳጊ ቶጎን መገንባት ነበር። ፈረንስይ ሃሳቡን አልወደደችለትም እንጂ...

#መፈንቅለ_መንግስት
ባለፉት ሃምሳ አመታት በ26 አፍሪካ ሃገራት ውስጥ ከተደረጉት 67 መፈንቅለ መንግስታት 16ቱ የፈረንሳይ የቀድሞ ቀኝ ግዛት ሃገሮች ውስጥ ነው። ይህ ማለት 67% መፈንቅለ መንግስታት የተደረጉት በፈረንሳይ ድጋፍ ነው ማለት ነው።

#የግፍ_ክፍያዎች
1. #Colonial_Deb~ ፈረንሳይ ለገነባቻቸው መሰረተ ልማቶች የሚከፈል።
2. #Automatic_Confiscation of national reserve~ ሃገራቱ ብሔራዊ መጠባበቂያ ገንዘባቸውን France Central Bank ማስቀመጥ።
3. #Right of First refusal (raw or Natural Resource)
ፈረንሳይ በሃገራቱ መሬት ላይ ያለን የትኛውንም የተፈጥሮ ኃብት ቀድማ የመግዛት መብት አላት "አልፈልገውም" ካለች ብቻ ነው ሌላ ገበያ ማፈላለግ ሚጀምሩት።
4. #Priority_to_France~ የፈረንሳይ ካምፓኒዎች የህዝብ መገልገያ የሆነን የትኛውም ህንፃ ቅድምያ የማግኘት መብት አላቸው።
5. #Military_Equipment & Trainings~ የትኛውም ወታደራዊ ስልጠናም ሆነ ቁሳቁስ በፈረንሳይ በኩል ብቻ ነው በክፍያ ማግኘት ሚችሉት። ፈረንሳይ ወታደሮቿን ማሰማራት ቤዝ ማግኘት ትችላለች። ፈረንሳይ ችግር ካጋጠማትም ከጎኗ የመቆም ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
6. #Obligation of French Language~ አፀያፊ ባህልም ቢሆን።
7. #Report~ ለፈረንሳይ ዓመታዊ ሪፖርት የማቅረብ ግዴታም አለባቸው።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#እኛ_ኢትዮጵያዊያን_ከቅኝ_ግዛት_ነፃ_የሆንነዉ_በነፃ_አይደለም💪


>>Click here to continue<<

Amazing facts




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)