TG Telegram Group Link
Channel: ✿✟ የ҈ ዳ҈ ዊ҈ ት҈ ዜ҈ ማ҈ ✟✿
Back to Bottom
ዕግዱ ተነሳ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን በማህበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ጥሎት የነበረውን #ጊዜያዊ ዕግድ ዛሬ አርብ ማንሳቱን አሳውቋል።

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለባለሥልጣኑ ፈጣን ምላሽ ምስጋና ታቀርባለች

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፣ በማኅበረ
ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ፣ #ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም. ያስተላለፈውን ጊዜያዊ እገዳ እንዲያነሣ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በዛሬው ዕለት ለባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ያቀረበችውን ጥያቄ በመቀበል፣ ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የተጻፈለት ደብዳቤ እንደደረሰው፣ ሳይውል ሳያድር ጊዜያዊ እገዳውን ማንሣቱን አስታውቋል።

ስለኾነም፣ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፣ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያቀረበችውን ጥያቄ በአዎንታ ተመልክቶ አፋጣኝ ተግባራዊ ምላሽ በመስጠቱ፣ ከፍ ያለ ምስጋናን እናቀርባለን፤ ለወደፊቱም ተቋማዊ ግንኙነታችንን የበለጠ በማጠናከር በጋራ ለመሥራት ዝግጁ መኾናችንን እንገልጻለን።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት

ምንጭ: EOTC public relation


.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
ቅዱስ ገብርኤል 🙏❤️
------------------------

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
21🕯🕯
የብርሃን እናት ድንግል ማርያም ሆይ ትወጂኛለሽን? ብየ አልጠይቅሽም ፍቅርን የወለድሽ አንቺ ለአለሙ ሁሉ ፍቅርሽ የበዛ ነውና፤ አትናፍቂኝምን? ብየም አልጠይቅሽም፡ ዘወትር እኔን ለመጠበቅ ከጎኔ እንደማትለይ አውቃለሁኝና ፤ሆኖም እመቤቴ ሆይ፦ እንደቶማስ አይሽ ዘንድ በእጅጉ እጓጓለሁ የቶማስ ንፅህናና ቅድስና ግን የለኝም፡ እንደ ዮሐንስ ከጎንሽ ልሆን እጓጓለሁ፡ የዮሐንስ ፀጋ ግን የለኝም ፤ እናቴ ሆይ ፦ እንደ ኤልሳዕ የልቦናየ አይን በርቶ ሰማያዊ ክብርሽን ላይ አልተቻለኝምና አዝናለሁ ኤልሳ በፀሎት ሃይል የግያዝን አይን እንዳበራ አንቺም አይኔን ታበሪልኝ ዘንድ ሃይልሽን በእኔ ላይ አበርቺ፡፡ ድንግል ሆይ፦ ይህን የምል የእምነት ማረጋገጫ ፈልጌ አይደለም ፡ በልጅሽ መሰረትነት የታነፅኩኝ በልጅሽ ስምም የተጠመቅኩኝ ነኝና፤ ነገር ግን ስለምትናፍቂኝ ይህን አልኩኝ፦ ስለዚህም ነይ ነይ እምየ ማርያም እያልኩኝ እንደ እናቶቼም እለምንሻለሁ፡፡ የብርሃን ልብስሽን ለብሰሽ ነይ፡ የክብር አክሊልሽን ደፍተሽ ነይ፡ አንቺ ሱላማጢስ ሆይ ነይ እናይሽ ዘንድ ነይ፡፡ መኃ.4:10፤ እኅቴ ሙሽራ ሆይ፥ ፍቅርሽ እንዴት መልካም ነው! ፍቅርሽ ከወይን ጠጅ ይልቅ እንዴት ይሻላል! የዘይትሽም መዓዛ ከሽቱ ሁሉ ይበልጣል
የድንግል ማርያም አማላጅነት የልጇ ምህረት አይለየን🙏

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
እቴ ሙሽራዬ ሰለሞን ያለሽ አምላክን ለወለደሽ ለወላዲተ አምላክ ክብር ይሁን
ሻሎም ሻሎም ናታኔም ነኝ የክርስቶስ ልጅ
እቴ ሙሽራዬ

እቴ ሙሽራዬ ሰለሞን ያለሽ
እኔም ልበልሽ እናቴ
እማምላክ ግቢ ከቤቴ
እኔም ልበልሽ እናቴ
ማርያም ግቢ ከቤቴ

ሁሉም ሰው ለራሱ ወንበር ሲዘረጋ
የክብርን ሽልማት ለራሱ ሲያስጠጋ
ድንግል እንደ ባሪያ ውሃ ተሸክመሽ
ጌታን በትህትና ታገለግያለሽ

ነይ በደመና (3)
እመቤታችን ርህርይተ ህሊና

ወርቀዘቦ ለብሰው በቤቱ ከሞሉት
በሀር እና በእንቁ ከተንቆጠቆጡት
በሠው ፊት ያማሩ ብዙ ሆነው ሳለ
ጌታ ግን ወደደሽ እናቴ ነሽ አለ

ነይ በደመና (3)
እመቤታችን ርህርይተ ህሊና

አሳድጎሽ ሳለ መልአኩ መግቦ
ተሸልመሽ ሳለ በዝቶልሽ ተውቦ
እጅግበትህትና ስላገለገልሽው
እንደ ኪሩብ መላክ ጌታን ተቀበልሽው

ነይ በደመና (3)
እመቤታችን ርህርይተ ህሊና

የባሪያውን ውርደት ተመልክቶልእና
የወለድሽው ንጉስ ይድረሰው ምስጋና
ከልብ የወጣ እንጂ ከንቱ ሆኖ አይደለም
ንፅይት እንላለን እኛም ለዘላለም


.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
Audio
🔴"ዑራኤል" ዘማሪት ሲስተር ሕይወት ተፈሪ

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
የመስቀሉ ፍቅር
@yemezmurgetemoche
የመስቀሉ ፍቅር

የመስቀሉ ፍቅር ሲገባን (4)
እመቤታችንን እንወዳታለን
የመስቀሉ ፍቅር የገባቸው (4)
እመቤታችን አለች ከጎናቸው

አባ ሕርያቆስ አባታችን
የመስቀሉ ነገር ቢገባው
ልቤ አፈለቀ አለ መልካም ነገር
ከእመቤቴ ጋራ ሲነጋገር
ከድንግል ማርያም ጋር ሲነጋገር

ነይ ነይ እምዬ ማርያም
ነይ ነይ ቤዛዊት አለም
አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
አንዱ ሃገር ስትሄድ መድሃኒአለም አለችው
አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
አንዱ ሃገር ስትሄድ ኢየሱስ አለችው
አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)
አንዱ ሃገር ስትሄድ ክርስቶስ አለችው
አንድ ወልዳ ስሙን አበዛችው (2)

ለመናኒው ፀሎት ልዩ እጣን
የዋሻው ሻማ ነሽ እመብሃን
መአዛሽ ሸተተኝ ከግሸን
ትናፍቂኛለሽ ምን ልሁን
ትርቢኝማለሽ ምን ልሁን

ዳዊት በመዝሙሩ ያነሳሻል
የያዕቆብ ድንኳን ነሽ ይልሻል
የእግዚአብሔር ሃገር የሚሉሽ
እመቤቴ ማርያም አንቺ ነሽ (2)

ቤተልሔም ስሄድ አይሻለሁ
ቀራኒዮ ስሄድ አይሻለሁ
ፍጹም አትለይም ከልጅሽ
የአንቺስ ልዩ ነው ፍቅርሽ (2)

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
🔴 "በዘባነ ኪሩብ" | Bezebane Kirub | ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
🌹በዘባነ ኪሩብ🌹

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
Audio
ተክለሃይማኖት ጸሐይ

ተክለሃይማኖት ጸሐይ የአምላክ አገልጋይ (፪)
ጸሐይ የአምላክ አገልጋይ(፪)

/አዝማች/

የኢትዮጲያን ምድር /የባረካት//፪/
አስተማሪዋ /የሆንክላት//፪/
ይህንን አውቃ /ትዘምራለች//፪/
ተክለሃይማኖት /ትጠራሃለች//፪/

/አዝማች/

አልጫው ጣፍጧል /በጸሎትህ//፪/
ብርሃን በርቷል /ለልጆችህ//፪/
በቃልኪዳንህ ፍጥረት /ጸደቀ//፪/
ተአምራትህም /በዓለም ታወቀ//፪/

/አዝማች/

ምስክርኽን /አምላክ ያከብራል//፪/
የነኩህንም እርሱ /ይጣላል//፪/
ፍርፋሪህን /ልቤ ናፈቀች//፪/
የአንተን በረከት /ስለወደደች//፪/

/አዝማች/

በእግዚአርያ በጸጋዘአብ ተማጽኛለሁ
ልቤን ለእጅህ /ሰጥቼኻለሁ//፪/
ከአንተ ጋር ልኑር /ለዘላለም//፪/
የሚለያየን /ማንም የለም//፪/።
✞┈┈┈┈┈•◦◈◎✥◎◈◦•┈┈┈┈┈✞

💐💐እንካን ለፃድቁ ለአባታችን ለተክለ ሐይማኖት ወርሀዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ 🙏🙏
------------
40 እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።

41 ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።
.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
🌱🍂🌱🍂🌱🍂🌱🍂🌱🍂🌱🍂🌱🍂🌱

ጰራቅሊጦስ፦ ማለት መንጽሒ (የሚያነጻ)፣ መጽንዒ (የሚያጸና)፣ መስተፈሥሒ (ደስታን የሚሰጥ)፣ መስተሥርይ (ኃጢአትን ይቅር የሚል)፣ ናዛዚ (የሚያረጋጋ)፣ ከሣቲ (ምሥጢርን የሚገልጥ) የሚል ትርጉምን ይሰጣል መጻሕፍተ ሠለስቱ ሐዲሳት።


"ዐቢየ ተስፋ ዘአስፈዎሙ ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ እስእሎ ለአቡየ ይፈኑ ለክሙ መንፈሰ ጽድቅ ጰራቅሊጦስ።"

ትርጉም፡-
ታላቅ ተስፋ ያደረገላቸው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዛሙርቱን አባቴን እለምነዋለሁ እውነት መንፈስን ይልክላችኋል።
ሊቁ ቅዱስ ያሬድ።

"ወበ፶ ዕለት ፈነወ ሎሙ መንፈሰ ቅዱሰ ከመ ዘእሳት ወተናገሩ በነገረ ኵሉ በሐዉርት።"

ትርጉም፦
በሃምሳውም ቀን በእሳት አምሳል መንፈስ ቅዱስን ሰደደላቸው በአገሩ ሁሉ ቋንቋ ተናገሩ።

የቅዳሴ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ።

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
ጾመ ሐዋርያት

በወርኃ ሰኔ የሚጾም በመሆኑ ይህ ጾም በተለምዶ የሰኔ ጾም በመባል ይታወቃል፡፡ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ለስብከተ ወንጌል ከመሰማራታቸው በፊት የጾሙት ጾም ነው፡፡ ጾመ ሐዋርያትን ለመጀመሪያ ጊዜ የጾሙት ቅዱሳን ሐዋርያት ሲሆኑ የጾሙበትም ዋና ምክንያት በሃምሳኛው ቀን ሀብተ መንፈስ ቅዱስ ስለተቀበሉና እግዚአብሔር ስላደረገላቸው መልካም ነገር ለማዘከር ነው፡፡

ጾመ ሐዋርያት በዓለ ጰራቅሊጦስ በመጀመሪያው ሰኞ ይውላል፡፡ ጌታችን አምላካችን እና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ደቀ መዛሙርቱን ይህን ጾም እንደሚጾሙት እንዲህ ተናግሮ ነበር፡፡ ‹‹በዚያን ጊዜ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው። ‹‹እኛና ፈሪሳውያን፥ ብዙ እንጾማለን፥ ደቀ መዛሙርትህስ ለምን አይጾሙም? አሉት፡፡›› (ማቴ.፱፥፲፬)  ደቀ መዛሙርቱ ይህንን በጠየቁት ጊዜ ጌታችን እንዲህ ብሎ መልሶላቸው ነበር፡፡ ‹‹ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ የሙሽራው ሚዜዎች ሙሽራው  ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊያዝኑ አይችሉም፤ነገር ግን ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፤ ያንጊዜም ይጾማሉ፡፡›› (ማቴ.፱፥፲፭)
 
በቅዱሳን ሐዋርያት ላይ ያደረው ጸጋ መንፈስ ቅዱስና ሀብተ መንፈስ ቅዱስ በእኛም ላይ እንዲያድር፣ ከቅዱሳን ሐዋርያቱ በረከት እንድንሳተፍ፣ አገልግሎታችን በስኬት እንዲቃና እና ወርኃ ክረምቱ በሰላም ያልፍልን ዘንድ ጾመ ሐዋርያትን መጾም አስፈላጊ ነው፡፡ ከጸሎትና ምጽዋትን መንፈሳዊ እድገትን በጾም አስምረን ከራሳችንን እና ከእግዚአብሔር አምላካችን ጋር የምንታረቅበት እንዲሆንልን የቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት በረከትና ጸሎትም አይለየን፡፡
 
የአምላካችን እግዚአብሔር ቸርነት፣ የቅድስት ድንግል ማርያም እና የቅዱሳን ሐዋርያት  አማላጅነትና ተራዳኢነት አይለየን፤ አሜን!
 

.....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
''ዘማሪት_ህይወት_ተፈሪ''
|@Z_TEWODROS
መድኃኔአለም

መድኃኔዓለም የለም የሚሳነው
አማኑኤል የለም የሚሳነው
እርሱ ቃል ሲናገር ተራራው ሜዳ ነው
መድኃኔዓለም የለም የሚሳነው

አላስብም ነበር አልፈዋለሁ ብዬ
ጉንጭ አልፎ ትራሴን እያጠበ እንባዬን
እየተፈጸመ ኃይሉ በድካሜ
ማእበሉን አለፍኩኝ ቀለለልኝ ሸክሜ
#አዝ
የቤቴ እራስ ነው የእቅዴ መሪ
በክፉም በደጉም ነፍሴን አስተማሪ
ፈጥሮ የማይረሳኝ ቤዛዬ ደረሰ
ቤቴን ደስታ ሞላው እንባዬ ታበሰ
#አዝ
ትናንት ባዶ ነበር የለኝ የሚሰፈር
አንዳች አልነበረኝ የሚታይ የሚቆጠር
ከርሱ የተነሳ ዛሬ ግን ሙሉ ነኝ
ክብር ለእርሱ ይሁን አለ የማይተወኝ
#አዝ
እየከለከለ ለእኔ ማይጠቅመኝን
በጊዜ እየሰጠ ደግሞ የሚረባኝን
ሁሉ በእርሱ ሆኗል አልሆነም ያለ እርሱ
ውዳሴ ምስጋና ይድረስ ለንጉሱ

....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
በአንተ_ጨለማዬ_በራ_ዘማሪ_ገብረአምላክ_ደሳለኝ_@ቤተ_ቅኔ_Beta_Qene128k_1
<unknown>
በአንተ ጨለማዬ በራ
ዘማሪ ገብረአምላክ ደሳለኝ


በአንተ ጨለማዬ በራ(2)
ተከፈተልኝ መንገዴ
ዋጋ አለው አንተን መውደዴ
አቀርባለሁኝ መዝሙር አቀርባለሁኝ ሽብሸባ
የክብር ንጉስ ሲመለክ የሰላም ንጉስ ሲገባ (2)

በሞት ጥላ በድቅድቅ ዓለም ኮብልዬ
ድምፁን ሰማሁ ልጄ ሆይ ሲለኝ ጌታዬ
እጁን ሳየው ይላወስ ጀመር አንጀቴ
የህማም ሰው ተስሎ ቀርቷል ከፊቴ

እውነተኛ ሀሰት የሌለው አዋጅ
መስቀሉ ላይ እዩት በደልን ሲዋጅ
ደሙ ነክቶህ ተከፍሎልሀል ተብዬ
ሰላም ገባሁ መድኃኒት ሆኖኝ ጌታዬ

ማምለጫዬ የተረፍኩብህ ከሞት
ማዕረጌ አጌጥኩኝ በአንተ ፍቅር
ፈላጊዬ ያኖረኝ በትከሻው
በጎ እድል ነው ለሰው ልጅ መጨረሻው


....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
Audio
🌹የልጅሽ ቸርነት🌹

የልጅሽ ቸርነት ያንቺ ማማለድ
ድንግል ቃልኪዳንሽ የርሱ ሰው መውደድ
አወጣኝ ከክፉ አዳነኝ ከሞት

ባርኪኝ የአምላክ እናት ይራቅ ጉስቁልናዬ
አፌን በሳቅ ሙይው እንዲታበስ እንባዬ
እኔ ወዳንቺ ልጠጋ ልማልድ ከፊትሽ
አንገትን አያስቀልስም እናቴ ልመናሽ

ሰርጉን እንዳልገባ ልብሴን አሳድፌያለው
በምልጃሽ በማመን ላንቺ አሳስባለው
በሥላሴ ፊት ስምሽ በእውነት ሰልጥኗልና
ይታረቃል እግዚአብሔር ድንግል ባንቺ ልመና

ነግረሽው ነውና ልጅሽ የታገሰኝ
እንደ ኃጢያቴ ብዛት ፈጥኖ ያላጠፋኝ
እውነተኛ መዝገቤ ነሽ ድህነት ያገኘሁብሽ
ወደቤ ነሽ እመቤቴ በሰላም ያረፍኩብሽ

ኃጥአን እንዲጸድቁ ምክንያት አድርጎሻል
ከሞት ወደ ሕይወት አዳም ተሻግሮብሻል
በጌታ ፊት በወረደ በመረረ እንባሽ
የአባቴ ብሩካን ብሎ ይቀበለኝ ልጅሽ

....ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል
በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል

     🔸
🔸🔹🔸
     🔸
በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል
ክብርህም በምድር ይነገራል
ዘመን የሚዋጅ አለን ምስጋና
መድኃኔዓለም ስምህ ገናና

.ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
Audio
አግዘኝ አምላኬ ጠላት እንዳይጥለኝ
ደካማ ነኝ እኔ አንተ ካልደገፍከኝ
ባንተ ስለሆነ መቆም መራመዴ
ጉዞዬ እንዲቀና ቅደም በመንገዴ


.ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
ገብረ መንፈስ ቅዱስ
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ሰውነቴ ባንተ ፍቅር ተጠምዳለች
ውለታህን እያሰበች ታለቅሳለች
መከራው ተረሳ ትካዜ ቀረልኝ
ገብረመንፈስ ቅዱስ ፈጥነህ ደርሰህልኝ


ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ

.ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉን 👇
╔═★══════════📄══╗
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
         @Zemaryan         
╚══📃══════════★═╝
         ʟɪɴᴋ 👆 ᴛᴀʙ . sʜᴀʀᴇ
መልካሙን የማይብህ
ዘማሪ ሙሉቀን ከበደ
መልካሙን የማይብህ
ክፉውን የማልፍብህ
ፍቅር እኮ ነህ ጌታዬ
አምላኬ ዋስትናዬ
በአምሳሉ ለሰራኝ
ዜማ ዘቅዱስ ያሬድ በቴሌግራም
✞ በአምሳሉ ለሰራኝ

በአምሳሉ ለሰራኝ ለቅድስት ሥላሴ
በአርአያው ለሠራኝ ለቅድስት ሥላሴ
እገዛለታለሁ በሥጋ በነፍሴ


ከድንኳኔ ገብቶ በቸርነት ያየኝ
ከአገር ከወገን ከዘመድ የለየኝ
ስሙን ሊያሸክመኝ ስሜን የቀየረው ዘሬን እንደ አሸዋ ያበዛው እርሱ ነው
"ቅድስት ሥላሴ"

/አዝ =====

ስሙን እንድቀድስ ክብሩን እንድወርስ
እፍ ብሎብኛል የሕይወት እስትንፋስ
ከፍጥረቱ ሁሉ አልቆኛል ሠርቶ
መንግሥቱን እንድወርሥ ሕያውነት ሠጥቶ
"ቅድስት ሥላሴ"

/አዝ =====

ገና ሳልፈጠር ጀምሮ የሚያውቀኝ
በበረከት አድሮ ነገን የሚያይልኝ በእርሱ ነው መቆሜ በእርሱ ነው
መኖሬ ትናንትን አልፌ መድረሴ ለዛሬ
"ቅድስት ሥላሴ"

/አዝ =====

በከሃሊነቱ ያመጣኝ ከምድር ከፍጥረት ለይቶ የሠራኝ ለክብር የሚመሰገን ነው በአንድነት ሦስትነት እግዚአብሔር እርሱ ነው አምላከ አማልክት
"ቅድስት ሥላሴ"
HTML Embed Code:
2024/06/12 17:14:32
Back to Top