ጉዞ ወደ ሀዋሳ
የክለባችን አጋር የሆነው ቢጂአይ ኢትዮጵያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመድን ጋር አርብ ግንቦት 2/2016 ለሚያደርጉት ጨዋታ ስድስት አውቶቡሶች በነፃ አዘጋጅቷል ።
ስለዚህም የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ ደጋፊዎቻችን ሀሙስ ግንቦት 01/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00- ጀምሮ በስፖርት ማህበራችን መዝናኛ ክበብ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
- የጉዞ ቀንና መገኛ ሰዓት - አርብ ጠዋት 12:30 ከመዝናኛ ማእከላችን
- መመለሻ - ቅዳሜ ግንቦት 03/2016
"ቼ በለው"
አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ
ቢጂአይ ኢትዮጵያ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
>>Click here to continue<<
![](https://photo.hottg.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/ajHG5PlasM8Ri0QLFU8bhOS8G-qB45kYoV43zVaWynmwDgaGsXtLZlvuCJuSFnscZH-T5JIlr7wJjyqLL3XNxF4KIIrHC54ZoJspDGE24mxb5oQ8nDYAiwXhRmj7E9XTEwK_Az-UP6i279d7rnz9xlOqd76MKlX0LbBBDpfq1AdVniw8rt2uRf3HD9EGCr0mUGUvOBxmy5-9q2ZzbgKKlB5kRn72bCjWQF_VogTPWl7aq60Ld9zcF5C9cNSf4ufpU1XZM7WZyQhC2-toLDgv0vtF2We4HKMuewxzEuDoHz_qeHWs0ZSQaifdgCmKKbgz1ABWt-5W3ud2GsK2NdwUXQ.jpg)