Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/hottg/post.php on line 59

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/2025-07-15/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/hottg/post.php on line 72
⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️ @ISLAMIC SCHOOL
TG Telegram Group & Channel
ISLAMIC SCHOOL | United States America (US)
Create: Update:

⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️
            አሚር ሰይድ

 
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-

......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት

"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡

ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-

“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::

ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....


ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??


join👇👇👇
hottg.com/IslamisUniverstiy_public_group
  hottg.com/IslamisUniverstiy_public_group

⚡️⚡️⚡️ #የሶፍያ_ረዐ_ሶብር⚡️⚡️⚡️
            አሚር ሰይድ

 
የኡሁድ ጦርነት እንዳበቃ ሶፊያ (ረ.ዐ) በዚያ ውጊያ ሰማእት የሆኑትንና አካላቸውም እጅግ ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የተቆራረጠውን የወንድሟን ሀምዛ አስክሬን ለማግኘት ጓጉታለች፡፡ ይህን እያሰበችም ሰማዕታቱ የወደቁባቸውን ቦታዎች ለማሰስ ፊቷን መለሰች። በዚያው ሰዓት ልጇ ዙቤይር (ረ.ዐ) አገኛትና እንዲህ አላት፡-

......የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ወደ ኋላ እንድትመለሺ አዘዋል፡፡”አላት

"ለምን? እንደዚያ ከሆነ ወንድሜን ላየው አልችልም ማለት ነው? አለች። ቀጠል አድርጋም:- "እርግጥ ነው ሰውነቱን በምን ዓይነት አሰቃቂ ሁኔታ እንደሚቦጫጭቁት አውቃለሁ፡፡ ይህን የመሰለ መከራ የወደቀበትም ለአላህ ብሎ ነው፡፡ ይህን ከማሰብና ከመፅናናት ውጭ ሀዘናችንን ልንረሳበት የሚያስችለን ሌላ መንገድ የለም፡፡ አላህ ከሻ እኔም ሀዘኔን ዋጥ በማድረግ ምንዳየን ከእርሱወ እጠብቃለሁ" አለች፡፡

ዙበይር (ረ.ዐ) ወደ አላህ መልዕክተኛ ﷺ ከተመለሰ በኋላ እናቱ ያለችበትን ሁኔታ፣ የተናገረቻቸውንም ነገሮች ዘርዝሮ አስረዳቸው፡፡ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ አሉ፡-

“እንደዚያ ከሆነ ተዋት፣ ትሄድና የወንድሟን አስክሬን ትመልከት::

ሶፊያ (ረ.ዐ) ከዚያ በኋላ በጀግንነት ተሰውተው የወደቁትን ወንድሟን አካል እያየችና የሰማዕታት ሁሉ አለቃ በመሆናቸው እየተፅናናች ከልቧ ዱዓ አደረገችላቸው.....


ሶብሩም ጀግንነቱም ወኔም ያኔ የነበሩ ሱሀቦች ምን ያህል ተራራ የሆነ ኢማን ቢኖራቸዉ ነዉ??


join👇👇👇
hottg.com/IslamisUniverstiy_public_group
  hottg.com/IslamisUniverstiy_public_group
👍4🥰3


>>Click here to continue<<

ISLAMIC SCHOOL




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)


Warning: Undefined array key 3 in /var/www/hottg/function.php on line 115

Fatal error: Uncaught mysqli_sql_exception: Can't create/write to file '/tmp/#sql-temptable-a06e-3e04eb-663.MAI' (Errcode: 28 "No space left on device") in /var/www/hottg/function.php:216 Stack trace: #0 /var/www/hottg/function.php(216): mysqli_query() #1 /var/www/hottg/function.php(115): select() #2 /var/www/hottg/post.php(351): daCache() #3 /var/www/hottg/route.php(63): include_once('...') #4 {main} thrown in /var/www/hottg/function.php on line 216