TG Telegram Group Link
Channel: ፋሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ™
Back to Bottom
#የሃዘን መግለጫ!

የባሕር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ::

መጋቢት 18/2016 ሌሊት ላይ የባሕር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል።

ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል።

ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

በፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ እና በደጋፊዎቹ ስም በአለልኝ አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማንን ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቹ:ለወዳጅ ዘመዶቹ :ለባህርዳር ከነማ እግርኳስ ክለብና ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ19ኛ ሳምንት ጨዋታ በኃላ...

@FASILSC
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_20ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
. Ethiopian Premier League..

. ፋሲል ከነማ 🆚 ድሬዳዋ ከተማ

🗓️ አርብ መጋቢት 27/2016
🕛 1:00 ምሽት
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ጨዋታ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር የሚጫዎተው ሙሉ ቡድን።

#ድል_ለአፄዎቹ!!

@FASILSC
1ኛ እጋማሽ| ፋሲል ከነማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ 10’

🗓️ አርብ መጋቢት 27/2016
🕛 1:00 ምሽት
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
2ኛ እጋማሽ| ፋሲል ከነማ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ 55’
⚽️13’ምኞት ደበበ

🗓️ አርብ መጋቢት 27/2016
🕛 1:00 ምሽት
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
#የሙሉ_ሰዓት_ውጤት...
#ተጠናቀቀ | ፋሲል ከነማ 1-2 ድሬዳዋ ከተማ 90"
⚽️13’ምኞት ደበበ ⚽️73’ካልሮስ ዳምጠው
. ⚽️76’ኢስማኤል አብዱል

🗓️ አርብ መጋቢት 27/2016
🕛 1:00 ምሽት
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
የኢትዮጵያውያ ፕሪሚዩር ሊግ ከ20ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በኃላ የደረጃ ሰንጠረዥ...

@FASILSC
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን፣

እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ።

ኢድ ሙባረክ!

@FASILSC
ልዩ የበአል Discount

Telegram premium on stock 👍

🎁 የ1 አመት ➡️ 2600 ETB only 💰
                           

ለመግዛት ➡️ @alphaethio
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_21ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
. Ethiopian Premier League..

. ፋሲል ከነማ 🆚 አምበርቾ

🗓️ አርብ ሚያዝያ 04/2016
🕙 10:00
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
1ኛ አጋማሽ| ፋሲል ከነማ 0-0 አምበርቾ
25’

🗓️ አርብ ሚያዝያ 04/2016
🕙 10:00
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
ጎል!

28' ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ

ፋሲል ከነማ 1-1 ሀምበርቾ

@FASILSC
እረፍት!

ፋሲል ከነማ 1-1 ሀምበርቾ

28' ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ | 11' ሚኬል ሳማኬ (በራስ ላይ)

@FASILSC
65'

ፋሲል ከነማ 1-2 ሀምበርቾ

28' ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ | 11' ሚኬል ሳማኪ (በራስ ላይ)
                                          51' አብዱልሰላም የሱፍ

@FASILSC
80'

ፋሲል ከነማ 1-2 ሀምበርቾ

28' ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ | 11' ሚኬል ሳማኪ (በራስ ላይ)
51' አብዱልሰላም የሱፍ

* የፋሲል ከነማው ተከላካይ ሀቢብ መሐመድ በ78ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።

@FASILSC
2ኛ አጋማሽ| ፋሲል ከነማ 1-2 አምበርቾ 85’
⚽️28’ናትናኤል ⚽️11'ሳማኪ (በራሱ)
. ⚽️51'አብዱልሰላም

ጌታነህ ከበደ ወጣ ሸምሰዲን መሀመድ ገባ::

🗓️ አርብ ሚያዝያ 04/2016
🕙 10:00
🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም

. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
ጎል!

90+2' ሸምሰዲን መሐመድ

ፋሲል ከነማ 2-2 ሀምበርቾ

@FASILSC
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_22ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
. Ethiopian Premier League..

. Fasil Kenema 🆚 Adama city

🗓️ Friday April 11/2016.
🕛 1:00
🏟 Diredawa stadium
🏆 victory for the emperors!!

🇦🇹 #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹

@FASILSC
HTML Embed Code:
2024/05/31 18:24:34
Back to Top