TG Telegram Group Link
Channel: DBU Daily News
Back to Bottom
ቀሪ 100ኛ ቀን የተመራቂ ተማሪዎች በዓል በዛሬው እለት በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል።

በተለያዩ የመዝናኛ እና የበጎ አድራጎት ተግባራት ሲከናወን የዋለ ሲሆን በውድድሮች ተሸናፊ የሆነ ዲፓርትመንት በደብረብርሃን በስደት ላይ ያሉ ወገኖቻችንን ገንዘብ በማዋጣት ለመርዳት ተችሏል። እንዲሁም ዕለቱን ደም በመለገስ ታስቧል።

ቀሪ የምረቃ በዓሎችን እንዲሁ በደመቀ መልኩ ማክበሩ ይቀጥላል።

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
#MESA ተመልሷል!
ለሁሉም 1ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ

ልዩ የቲቶሪያል ስልጠና ጊዜ 26/07/2016 (ሐሙስ) ምሽት 12:00
ከ MESA ጋር

@DBU11
#ከእናንተው

ከቀን 17/07/2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 22/07/2016 ዓ.ም ብቻ በደብረብርሃን ቻይና ካምፕ ተጠልለው የሚገኙ ወገኖችን ለመርዳት በተሰበሰበ የገንዘብ እርዳታ በአጠቃላይ 83,000 ብር ሊሰበሰብ ተችሏል።

ይህም የተለያዪ የማሰባሰብ መንገዶችን በመጠቀም
ዶርም በመዞር፣ስፖንሰሮችን በመጠየቅ፣በአስተዳደር እና ዲፓርትመንት ቢሮዎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ በመጠየቅ፣እንዲሁም በሶሻል ሚዲያ (Tiktok,Telegram) የዕለት ቁርስ በማስፈረም የተገኘ ነው።

ከዚህ በተጨማሪ ከ4503 ተማሪዎች ወጪ እንዲሆን የተፈረመ ቁርስ ከተማሪዎች ምግብ ቤት 1140 ዳቦ፣5 ድስት ፍርፍር ነው ወጪ የተደረገው።

ከግቢያችን ምግብ ቤቶች መካከል ማርካን (ቢኒ) ከ200 በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች በ2ዓይነት ምግብ ነፃ ድጋፍ አድርጓል።

በልብስ የተሰበሰበ 6 ቦንዳ ልብስ የተሰበሰበ ሲሆን

ከእናንተ የተገኘውን፣በስፖንሰር የተሸፈነውንም እሁድ 22/07/2016 ለስደተኛ ወገኖቻችን ሊደርስ ችሏል።

በዚህ የእርዳታ ስራ ላይ ስታስተባብሩ፣ስትደግፉ፣ስትረዱ በፍቃድም በተግባርም አብራችሁ ለተሳተፋችሁ ሁሉ ምስጋና ይግባችሁ።

@DBU11
የተማሪዎች ሃሳብ እንደወረደ

ጥቆማ    : በ  DBU   እየተሰጠ   ያለው   የአፈታተን   ስርዓት   ከታለመለት  አላማ   ውጪ   መሆኑን     መጠቆም  እወዳለሁ።  ማለትም   ኩረጃ   የሚባለውን  ነገር  ይበልጥ   ለማጠናከር  ታቅዶ   የተሰራ     የሚያስመስል     በርካታ  መገለጫውች  አሉት።  ይህም   ከsystem  እስከ   ፈታኝ   ድረስ  በተለይ    system  በጣም   ጥናት  የሚያስፈልገውና      በደንብ   የተረጋገጠ   ሙከራ  አልተሰራበትም።  ማለትም    ይህ  ስርዓት   ኩረጃን   ካላስቆመ   ምንድነው  ጥቅሙ   ......?

አባካችሁ   የሚመለከታችሁ    ሁሉ ይህ  ነገር      በጣም   አዛ  ነው።  ተማሪዎችም   የሚስጥር   ቁጥራቸውን  በመለዋወጥ    የፈተናን    ምዘና    ኢ_ፍትሀዊ     እያደረጉት   እንደሆነ   universty ሊያውቅ  ይገባል።

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም በዓልን እንመኛለን!

ኢድ ሙባረክ!
@DBU11
#ዒድ_አልፈጥር

1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በግቢያችን በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በድጋሜ DBU DAILY እንኳን ለ የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ ይላል።

ዒድ ሙባረክ !

@DBU11
@DBY_ENTERTAINMENT
ለማንኛውም የህትመት እና ዲዛይን ስራዎች

ይደውሉ
0940219376
#update
ፋና አዲስ ትውልድ በደብረብርሃን ከተማ የሚገኙ ወጣቶች ላይ ያተኮረ የግንኙነት መረብ የሚያሰፋ ፕሮግራም አዘጋጀ።

የወጣቶች ስነተዋልዶና ጤና አጠባበቅ ላይ ያተኮረው ይህ ፕሮግራም በደብረብርሃን ከተማ ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ላይ ትኩረታቸውን አድርገው ከሚሰሩ የተለያዩ ተቋሟት ጋር የልምድ ልውውጥ አድርገዋል።

በልምድ ልውውጡ የወጣቶች ጤና አጠባበቅ ላይ መሰራት
አለባቸው ያሉትን የተለያዩ ስራዎች  ላይ ውይይት አድርገዋል።

በፕሮግራሙ የደብረብርሃን ከተማ ጤና መምሪያ፣ የሴቶችና ህፃናት መምሪያ  ፣ ቪክትሪ ኮሌጅ ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ና የመንግስት ሃላፊዎች በተገኙበት የከተማዋው እንዲሁም የዩኒቨርስቲ ወጣቶች ተሳታፊ ሆነዋል።

@DBU11
HTML Embed Code:
2024/05/19 18:14:52
Back to Top