Create: Update:
ቅ/ፅ/ቤቱ አጫጭር ስልጠና ከሚሰጡ ተቋማት ጋር የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ላይ ውይይት አደረገ፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም የቴ/ሙያ አጫጭር ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ዙሪያ ላይ ዛሬ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ የተቋማቱ ባለቤቶች ተወካዩች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ አቶ ደረጀ ሙሉጌታ የቅ/ጽ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት በ2017ዓ.ም ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ካገኙት 61 ተቋማት መካከል 20 ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከተሠጠው ግብረ መልስ አንፃር ከግብአት ከሂደት ከውጤት ምን ያህል ማሰልጠኛ ተቋማቱ መሻሻል አሳይተዋል የሚለው ከተቀመጠው የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ቼክሊስት አንፃር መታየቱን ገልጸዋል ፡፡
ተቋማቱ በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን የታዩትን ክፍተቶች በእቅድ አካተው ክፍተቱን እየሞሉ መሄድ የሚገባቸው ሲሆን የየካ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በቅርበት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ለማገዝ ጥረት ማድረጋቸውን አሳውቀዋል፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም የቴ/ሙያ አጫጭር ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ዙሪያ ላይ ዛሬ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ የተቋማቱ ባለቤቶች ተወካዩች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ አቶ ደረጀ ሙሉጌታ የቅ/ጽ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት በ2017ዓ.ም ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ካገኙት 61 ተቋማት መካከል 20 ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከተሠጠው ግብረ መልስ አንፃር ከግብአት ከሂደት ከውጤት ምን ያህል ማሰልጠኛ ተቋማቱ መሻሻል አሳይተዋል የሚለው ከተቀመጠው የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ቼክሊስት አንፃር መታየቱን ገልጸዋል ፡፡
ተቋማቱ በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን የታዩትን ክፍተቶች በእቅድ አካተው ክፍተቱን እየሞሉ መሄድ የሚገባቸው ሲሆን የየካ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በቅርበት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ለማገዝ ጥረት ማድረጋቸውን አሳውቀዋል፡፡
ቅ/ፅ/ቤቱ አጫጭር ስልጠና ከሚሰጡ ተቋማት ጋር የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ላይ ውይይት አደረገ፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም የቴ/ሙያ አጫጭር ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ዙሪያ ላይ ዛሬ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ የተቋማቱ ባለቤቶች ተወካዩች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ አቶ ደረጀ ሙሉጌታ የቅ/ጽ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት በ2017ዓ.ም ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ካገኙት 61 ተቋማት መካከል 20 ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከተሠጠው ግብረ መልስ አንፃር ከግብአት ከሂደት ከውጤት ምን ያህል ማሰልጠኛ ተቋማቱ መሻሻል አሳይተዋል የሚለው ከተቀመጠው የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ቼክሊስት አንፃር መታየቱን ገልጸዋል ፡፡
ተቋማቱ በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን የታዩትን ክፍተቶች በእቅድ አካተው ክፍተቱን እየሞሉ መሄድ የሚገባቸው ሲሆን የየካ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በቅርበት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ለማገዝ ጥረት ማድረጋቸውን አሳውቀዋል፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም የቴ/ሙያ አጫጭር ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ዙሪያ ላይ ዛሬ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ የተቋማቱ ባለቤቶች ተወካዩች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ አቶ ደረጀ ሙሉጌታ የቅ/ጽ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት በ2017ዓ.ም ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ካገኙት 61 ተቋማት መካከል 20 ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከተሠጠው ግብረ መልስ አንፃር ከግብአት ከሂደት ከውጤት ምን ያህል ማሰልጠኛ ተቋማቱ መሻሻል አሳይተዋል የሚለው ከተቀመጠው የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ቼክሊስት አንፃር መታየቱን ገልጸዋል ፡፡
ተቋማቱ በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን የታዩትን ክፍተቶች በእቅድ አካተው ክፍተቱን እየሞሉ መሄድ የሚገባቸው ሲሆን የየካ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በቅርበት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ለማገዝ ጥረት ማድረጋቸውን አሳውቀዋል፡፡
>>Click here to continue<<
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን




